April 7, 2013
1 min read

አርቲስት ብርሃኑ ተዘራ በኢትዮጵያ ስላለው የኑሮ ውድነት አምርሮ ተናገረ

berehanu tezera

(ዘ-ሐበሻ) በቅርቡ ተበቺሳ የተሰኘ ሃገራዊ ስሜትን የሚቀሰቅስ የሙዚቃ አልበም ያወጣው ድምጻዊው ብርሃኑ ተዘራ በኢትዮጵያ ስላለው የኑሮ ውድነት አምርሮ ተናገረ። “ድሮ የመልካሙ ተበጀን ፍቅር ጨምሯል የሚል ዘፈን ነበር የምናወቀው ዛሬ ግን ኑሮ ጨምሯል ሆኗል በተቃራኒው” ያለው ድምጻዊው ሰው ከሚያገኘው ገቢ ጋር ኑሮ ተመጣጣኝ እንዳልሆነ ገልጿል። “ነገሥታቶች ሁሉ ያልፋሉ፤ ኢትዮጵያ ግን ለዘላለም ትኖራለች” የሚለው አርቲስት ብርሃኑ ከኢሳት ራድዮ ተቦርነ በየነ ጋር ያደረገውን ቃለ ምልልስ ቢያደምጡ ለድምጻዊው ወትሮም የነበረዎ ክብር ከፍ ይላል ብለን እናስባለን።

1 Comment

Comments are closed.

dedebit sport
Previous Story

ደደቢት ከአፍሪካ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ውጭ ሆነ

Guraferda
Next Story

በቤንች ማጂ ከ350 በላይ አማርኛ ተናጋሪ ዜጎች ከቦታቸው ዳግም ተፈናቀሉ፤ ሕዝቡ ጫካ ውስጥ ተጠልሏል

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop