[የሚኒሶታውን ደብረሰላም መድሃኔዓለም ቤ/ክ ጉዳይ ለምትከታተሉ ሁሉ] ቅጥፈታቸው ሲጋለጥ

ለሰላምና ለአንድነት የቆሙ ምዕመናን 3/24/2014
ቅጥፈታቸው ሲጋለጥ

ቤተክርስቲያናችን ተክሷል ስለዚህም ጠበቃ ቀጥረናል እያሉ ሲያወናብዱ የከረሙት አንዳንድ ሕገ-ወጥ የቦርድ አባላት ባለፈው ቅዳሜ 3/22/2014 መድኃኔዓለም በቤቱ አጋልጧቸዋል። ምንም አይነት ሕጋዊ የቅጥር ውል ስምምነት ፊርማ ከቤተክርስቲያኑ ጋር ሳይኖራት የቤተክርስቲያናችን እና የቦርዱ ጠበቃ ነኝ ስትል የከረመችው ግለሰብ በህዝብ እና በጠበቆች ፊት ቤተክርስቲያኑን ለመወከል ምንም አይነት የጽሑፍ ስምምነት እንዳልፈረመች ተናግራለች። በቤክርስቲያናችን የውስጥ ጉዳይ ጣልቃ በመግባት በሕጋዊው የቤተክርስቲያናችን ሊቀመንበር ላይ ከስልጣንህ ወርደሃል ከቦርዱም ተባረሃል በማለት ደብዳቤ በመጻፍ እንዲሁም ፖሊስ በሃሰት በመጥራት የቤተክርስቲያኑ ጠበቃ ነኝ ለምትለው ግለሰብ የቤተክርስቲያናችን አንድነትና ሰላም የሚገዳቸው አባላት ባለፈው ቅዳሜ 3/22/2014 በቤተክርስቲያናችን በመገኘት የተለያዩ ጥያቄዎችን ባቀረቡበት ወቅት ግለሰቧ ስማቸውን ለመግለጽ ያልፈለገቻቸው አንዳንድ አሁን ያሉና የቀድሞ ቦርድ አባላት በቃል በነገሩኝ መሠረት ብቻ ቤተክርስቲያኑንና ቦርዱን ወክዬ እየሰራሁ ነው ስትል የሕግ ሰው ነኝ የምትለው ግለሰብ ሕገ-ወጥነቷን በአደባባይ ገልጻለች።

በእለቱ ሕገ-ወጥ የቦርድ አባላት ሕዝቡ ተፈራርሞ ባቀረበው አጀንዳ መሠረት የአባላት ጠቅላላ ጉባዔ አንጠራም በማለት ከፍርድ ቤት በተመደቡት አደራዳሪ ዳኛ በኩል አቋማቸውን በማሳወቃቸው የቤተክርስቲያናችንን ደህንነት ለመጠበቅ እና ለማስጠበቅ እንዲሁም ሕገ-ወጥ የቦርድ ስብሰባን ለማስቆም
ወደ ቤተክርስቲያን የተመሙት ምእመናን የቤተክርስቲያኑ ጠበቃ ነኝ ስትል ከከረመችው ግለስብ ጋር ባደረጉት የጥያቄና መልስ ግብ ግብ ቤተክርስቲያናችንን ለመከፋፈልና ሰላሟን ለመንሳት እየሰሩ ያሉትን አንዳንድ የቦርድ አባላት የማጭበርበር ሥራ ያጋለጠ ነበር።

ውድ የደብረሰላም መድኃኔዓለም ምእመናን ላለፉት አንድ ዓመት ከአራት ወራት ያህል ሰላማችን ታውኮ፣ አንድነታችን ተናግቶና ሕሊናችን አዝኖና ከርሟል። ይህም ሁሉ ትዕግስት የተደረገው ለቤተክርስቲያን ሰላምና አንድነት ሲባል ነበር። ነገር ግን በአሁኑ ሰዓት በቤተክርስቲያናችን ውስጥ እንዲህ አይነት ከፍተኛ የማጭበርበር ሥራ እየተካሔደ ያለ በመሆኑና ቤተክርስቲያናችንን ፈጽሞ ለማዘጋትና ለማፍረስ እየተንቀሳቀሱ ያሉ ኃይሎች ስላሉ ቤተክርስቲያናችንን ከእንደነዚህ ዓይነት ሰርጎ ገቦች የማጽዳት ሥራ የሁላችንም መሆኑን ማወቅ ይኖርብናል። ለዚህም በመጪው ሜይ 11/2014 ዓ.ም በሚደረገው የአባላት ጠቅላላ ጉባዔ ላይ በነቂስ በመገኘት እና ኃላፊነት የሚሰማቸውን አዳዲስ የቦርድ አባላት በመምረጥ ቤተክርስቲያናችሁን እንድትታደጉ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን። ያለ ሕጋዊ ውልና ፊርማ የቤተክርስቲያናችን ጠበቃ ነኝ በማለት በውስጥ ጉዳያችን በመግባት ስትንቀሳቀስ በነበረችው ‘የሕግ
ባለሙያ’ እና ይህንንም ድርጊት ባልተሰጣቸው ስልጣን ቤተክርስቲያኑን ወክይ ብለው በቃልም ሆነ በጽሑፍ ውለታ የገቡትን ግለሰቦች በሕግ የምንጠይቅ መሆኑን እንድታውቁ እንወዳለን። የሕግ የበላይነት በሰፈነበት ሃገር እንዲህ አይነቱ ሕገ-ወጥ ድርጊት መፈጸሙ ሁላችንንም ሊያስቆጣን ይገባል።

ተጨማሪ ያንብቡ:  ከፈረሱ ጋሪው - አበበ ገላው

መድኃኔዓለም የቤተክርስቲያናችንን አድነት ይጠብቅልን።

12 Comments

  1. who is she ? why donot’ disclose the woman who falsely claimed a lawyer ? is she an Ethiopian or a foreigner ?

  2. I feel like this church is out of line.instead of being house of God, the church is becoming political stage…I feel so sorry those priests.I stop going there anyways

  3. Meci don’t feel sorry for the priests. they are the one who did this especialy the lied priests. so feel sorry to your self. but my mean point is i heard about the situation last saturday what it happend. I love my wonderful brother sisters who did this heroic, courageous, and fearless job. I heard she don’t even have any paper or agreement with those weyana agents. She is in trabel to now what? She came to get some money for her 40% of her houres work, what a job they have to pay her from their pocket or refinaces there home if they have one. or they can move umbrella to collect one dollar from the congregation if some one can don’t “Irteban” or “SELESELET” for there lawyer. Thanks GOD for herlping the honest people, which work hard to keep the church undivided. God Bless all the people which work day and night for the truth to come out. Please weyane group keep your lowyer out of my church or she can cover her hear and dressed up like she came to the church, because she look like she is coming to party the way she look last saturday. I wish i see her when she was ashamed, humiliated, and discomfited. Down with wiyane. Long live Debreselam medhanaliam Brothers and Sisters who Stands for the truth.

  4. Knock knock.
    Who’s there?
    the Board Lawyer.
    Board Lawyer who?
    Lawyer who doesn’t have a contract or a written agreement.

  5. Dear Mr.D
    The spokes person,organizer,head of anti-church unity and the soul pretentious pseudo ideologue of the movement.I hereby request you immediately to secede from your antagonistic behavior.
    Enjoying all privileges at your hand like newspaper ,radio station.internet ,two lawyers and community support you did not prove that you are Mr.Right.Please blot all malicious propaganda out of your mind and try to function normally towards the unity of our church.Don’t you think that it is ‘better to limp towards the right direction than run to the wrong one.

    ======================
    ፩. ገንዘብ፥ ሁሉ እንደ ወደደና እንደ ፈቀደ በኢትዮጵያ ያሉትን ገዳማትና አድባራት መርዳት ይችላል። ለሀገረ ስብከት ሥራ ማስኬጃ $ 100 ዶላር በወር እያንዳንዱ ቤተ ክርስቲያን ይልካል ፤ አቅም የለኝም ካለም ለመክፈል አይገደድም።

    ፪. አስተዳደር፥ እያንዳንዱ አጥቢያ ቤተ ክርስቲያን የቤተ ክርስቲያኒቱን ገንዘብ መቆጣጠር፣ ንብረት መንከባከብ፣ ተጨማሪ ካህናትን መቅጠር፣ ለሕዝቡ መገልገያ የሚሆን ቤተ ክርስቲያን ማዘጋጀት ወ.ዘ.ተ. የሰበካ ጉባኤ የሥራ ድርሻ ነው።

    ፫. መተዳደሪያ ደንብ፥ የበቤተ ክርስቲያናችን ቃለ-ዓዋዲ እያንዳንዱ አጥቢያ ቤተ ክርስቲያን የቃለ-ዓዋዲውን መሠረታዊ ሐሳብ ሳይለቅ ለሰበካው ቤተ ክርስቲያን የሚያስፈልገውን መተዳደርያ ደንብና መመሪያ እንዲሁም የሥራ እቅድ አዘጋጅቶ የአጥቢያው ካህናትና ምእመናን ጠቅላላ ጉባኤ አውቆት ሲስማማበት ለሀገረ ስብከቱ ሊቀ-ጳጳስ ያሳውቃል እንዲቀርብ ያደርጋል።

  6. Bichitto Kello “Kale hiywet Yasemah” Say Amen. But let me tell you something, why don’t you give your money instead om mine. We don’t need your “Sebeka” we know well how to spent and give our money. At the same time, Don’t forget “Mr. D is our Doctor” What ever he said we believed him we followed him, Because he knows our pain. God bless our people and our Church.

  7. Hi Basa Kulu Sembet temehrt bet (Sunday School) Why we are talking bad especially when somebody tray to tell us truth. Because when DERES or some one with a good understanding about our problem try to help us or make an effort how we can solve our problem we talk shit (Vulgar words) back. Baza Kulu Sunday School, when you guy will grow up you guy always go backwards, especially that wiyane group like (Tona, and Goyitom) your advocate. We are tired watch your Dale dance. Please learn from your mistake especially from last Saturday your lawyer left our church shameful including some of your board members. Please, Please all your need to grow up. Thank you

  8. Thank-you ,everybody. Finally,…but shame on you “Abamela” I don’t know why you have two faces

  9. Goitom, You want to control also the comment box, be thankful because you are straggling with mature, responsible, adult, and careful people, if we are like you trader’s things will be different this time. Goitom you have mission because weyane promised you and your friend a piece of land. Why don’t you go there and live as alone. this will be enough for today for you. Have a good one Goitom.

  10. HI Mezemran and Sebeka Gubyea where have you been? are you working on your bad behavior? or are you guys still on probation? I think you should be on forever because you guys are annoying
    Kalehiwet yasemaln. Amen!!

  11. Abamela, you’re sick person ,you’re just one member , but when you talk you talk like you own medhanealem, or one of the priest,no…no …abamela, Koratu !! Derg time is over longtime ago , please take your prozak before you open York mouth crazy.

Comments are closed.

Share