ሰበር የደስታ ዜና 7ግዜ ጠርምሶnየወጣ ጀግና – እንኳንም አተረፈህ

ታላቁ የጦር መሪ ጀነራል ሻንበል በየነ (ባለከዘራዉ ) በከሃዲዎች ከጀርባ በኩል በደረሰበት ጥቃት በጦር ሃይሎች ሆስፒታል ተኝቶ ህክምና ሲከታተል የቆየ ሲህን በአሁኑ ወቅት ከደረሰበት ጉዳት ማገገሙንና የጤንነቱ ሁኔታ ወደነበረበት መመለሱን ከቤተሰቦቹ በደረሰን መረጃ መሰረት ለማወቅ ችለናል
ተጨማሪ ያንብቡ:  ኤርትራ በኢትዮጵያ ያላትን የዲፕሎማሲ ውክልና ከአምባሳደር ወደ ጉዳይ አስፈጻሚ ዝቅ አደረገች

1 Comment

  1. እንኳን አምላክ ማረህ አሁንም ጨርሶ ይማርህ። ወገኖችህ አልረሳንህም

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Share