መከላከያ ውስጥ ያሉ አማራዎች በክልሉ ወዳሉት ግንባር የሚንቀሳቀሰውን ሀይል እንዲመሩት ተለይተው ቢመጡ መልካም ነው። መካናይዝድ ውስጥ ያሉትም ወደ ክልሉ ሀይል ከነ መካናይዝዱ የሚቀላቀሉበት ሁኔታ ይመቻች።
መከላከያ ውስጥ ያሉ አማራዎች በክልሉ ወዳሉት ግንባር የሚንቀሳቀሰውን ሀይል እንዲመሩት ተለይተው ቢመጡ መልካም ነው
የእንግዳ ልኡክ ጽሁፎችን የአርትዖት አምዶችን ወይም አስተያየቶችን እና ትንታኔዎች መጣጥፎችን እንቀበላለን:: ሀሳበወትን እና እውቀትዎን ለአንባቢዎቻችን እንዲያካፍሉ እንጋብዛችኋለን። ጽሑፋችሁ በዓለም ዙሪያ በሚሊዮን የሚቆጠሩ አንባቢዎችን ይደርሳል፣ ያለቀ ጽሁፍ በ admin@zehabesha.com በኩል ያቅርቡ! የሚሰነዘሩ አስተያየቶች ደራሲውን ብቻ የሚያንፀባርቁ እንጂ የዘ-ሐበሻ ዶት ኮም ኦፊሴላዊ ፖሊሲ ወይም አቋም የሚያንፀባርቁ አይሆኑም!!
የ አማራ ሕዝብ የሚያዋጣው ርሱን ችሉ ሲከላከል ነው። መከላከያ አንዴ ሞራሎ ከ ዜሮ ወድቀዋል። መንግስት ሽንፈቶ እንደዉርደት ስለቆጠረው ነው እንጂ። መከላከያ ከትግራይ ሲወጣ ነው የተሸነፈው።
አለ የሚባል ሃይሉ ተንቤን ተራሮች ላይ አልቀዋል። ያሁሉ ይዞት የገባው ከባድም ቀላልም መሳርያ አስረክቦ ነው የወጣው። የ ፖለቲካ ሽፋን እንዲሰጠው ተደረገ እንጂ። ቢያንስ መንግስት ከትግራይ ሲወጣ ለ ኣማራ እና ለ አፋር ሓይሎ የቀረው መሳርያማታጠቅ ነበረበት። ይህን ያህል ዉድመት አሁን አይደርስም ነበር። አብይ መናገር እንጂ ጦር መምራት አቅሙም ብቃቱም የለዉም። ልክ ወንድ ፍልጋ ማታ ተሽሞንምና ወደ ውጭ የምትወጣ ሴት ነው። እንደዚህ ዓይነት ሴት በምላስ አትችላቸዉም።