በማይካድራ ንጹሀን ዜጎች ላይ በተፈጸመው ድርጊት እጅግ ማዘናቸውን የሐረር ከተማ ነዋሪዎች ገለጹ
በማይካድራ ንጹሀን ዜጎች ላይ በተፈጸመው ድርጊት እጅግ ማዘናቸውን የሐረር ከተማ ነዋሪዎች ገለጹ
የእንግዳ ልኡክ ጽሁፎችን የአርትዖት አምዶችን ወይም አስተያየቶችን እና ትንታኔዎች መጣጥፎችን እንቀበላለን:: ሀሳበወትን እና እውቀትዎን ለአንባቢዎቻችን እንዲያካፍሉ እንጋብዛችኋለን። ጽሑፋችሁ በዓለም ዙሪያ በሚሊዮን የሚቆጠሩ አንባቢዎችን ይደርሳል፣ ያለቀ ጽሁፍ በ admin@zehabesha.com በኩል ያቅርቡ! የሚሰነዘሩ አስተያየቶች ደራሲውን ብቻ የሚያንፀባርቁ እንጂ የዘ-ሐበሻ ዶት ኮም ኦፊሴላዊ ፖሊሲ ወይም አቋም የሚያንፀባርቁ አይሆኑም!!
በማይካድራ ህዝብ ጨፍጭፈው ወደ ሱዳን ካምፕ ገብተዋል የሚባሉትን ወንጀለኛ ወጣቶች መንገስት ከአለም ዓቀፍ ስደተኞች ድርጅት እና ከሱዳን መንግስት ጋር በመነጋገር በአስቸኳይ ተላልፈው እንዲሰጡት እና ለሰሩት ወንጀል እንዲጠየቁ ማድረግ አለበት፡፡ የአለም አቀፍ የጦር ወንጀል ፍርድ ቤትም በአውሮፓ ተቀምጦ ተስማሙ የሚል አቋም ከሚይዝ የትህነግ መሪዎች ጭምር በአስቸኳይ ለፍርድ እንዲቀርቡ ማድረግ ነው የሚጠበቅበት፡፡ እንደው እንደድሮ ጊዜ በአደባባይ መስቀል ቢኖር የስቅላት ፍርድ ነበር መሆን የነበረበት፡፡
የቄሳርን ለቄሳር ነበር፡፡