እስክንድር ድርድር ከመንግስት ጋር/አስደንጋጩ የዶላር ከአዲስ አበባ መጥፋት
እስክንድር ድርድር ከመንግስት ጋር/አስደንጋጩ የዶላር ከአዲስ አበባ መጥፋት
3 Comments
Leave a Reply
Latest from Blog
የእስክንድር የባልደራስ ፖለቲካ ልምድ ለፋኖ የህልዉና ትግል መቅሰፍት ነዉ!!
አንተነህ ሽፈራዉ (ኢ/ር) October 15, 2024 መርህ አልባዉ እክንድር ነጋ ወደ ማኅበራዊ ሚዲያ ብቅ ባለ ቁጥር በአማራ ሕዝብ የህልዉና ትግል (ፋኖ) አመራሮች ላይ እጅግ በጣም መርዛማ የሆኑ ስም የማጥፋት ዘመቻዉን አጠናክሮ የቀጠለበት
“መነሻችን እዚህ መዳረሻችን እዚያ” የሚለው የዲያስፖራ ከንቱ አታካራ! – ክፍል ሁለት
በላይነህ አባተ (abatebelai@yahoo.com) በአንዳንድ ስብሰባዎችና የሕዝብ መገናኛ መድረኮች የሚታየው የአንዳንድ ዲያስፖራዎች “መነሻችን እዚህ መዳረሻችን እዚያ” የበከተ ከንቱ አታካራ በልጅነታችን ወላጆቻችን ትምህርት እንዲሆነን ይተርኩልን የነበረውን ከጫጉላ ወጥተው ጎጆ ለመመስረት የታከቱ ሁለት ያልበሰሉ ባልና ሚስትን ታሪክ
መነሻችን አማራ መድረሻችን አማራ እና ወያኔያዊ መሠረቱ
የማይወጣ እንጀራ ከምጣዱ ያስታውቃል። የዛሬን አያድርገውና የትግሬ ልሂቆች “ትግራይ የጦቢያ መሠረት ናት ። ጦቢያ ያለ ትግራይ፣ ትግራይ ያለ ጦቢያ ሊታሰቡ አይችሉም” በማለት ጦቢያዊ ከኛ ወዲያ ላሳር እያሉ አለቅጥ ይመጻደቁ፣ ይኩራሩ፣ ይታበዩ ነበር። ወያኔ
አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱባቸው ወንጀሎች ጥፋተኛ ተባሉ
ለአመታት በእረስር ላይ የሚገኙት አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱባቸው የጥላቻ ንግግር ማሰራጨት እና የዕርስ በዕርስ ግጭት መቀስቀስ ወንጀሎች ጥፋተኛ መባላቸው ታውቋል፡፡ አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱበት ክሶች በዛሬ ቀጠሮ የጥፋተኝነት ፍርድ የሰጠው የፌደራል ከፍተኛ
ከ”ችርቻሮ” ድል አልፎ ለመሄድ የአንድነት አስፈላጊነት – ግርማ ካሳ
በአሁኑ ጊዜ ሁለት የፋኖ አሰላለፎች አሉ:: መኖር ያልነበረበት:: አንከር ሜዲያ ከሁለቱም አሰላለፎች፣ ሁለት ፋኖ መሪዎች ጋር ቃለ ምልልስ አድርጋለች፡፡ ሁለቱን አደመጥኩ፡፡ በሰማሁት ነገር ተደስቻለሁ:: ትልቅ ተስፋ እንድሰንቅም አድርጎኛል:: የአማራ ህዝባዊ ድርጅት የፖለቲካ
አስደንጋጩ የዶላር መጥፋት እስክንድር ማንንም ሳይወክል ከመንግስት ጋር መደራደሩ ነው።
እስክንድር ማንን ወክሎ ነው የሚደራደረው? ለድርድርስ ምን አስቸኮለው?እስከ ዛሬ ይዞት የተጓዘው አዲስ አበቤነትን ነው ይህ አልሆንለት ሲል አማራዎች ወደሚፋለሙበት ጠጋ ብሎ ባናቱ የአማራ ነጻ አውጭ ሁኛለሁ ብሏል ነገሩ ሁሉ ግራ የሚያጋባ በመሆኑ ነገሮች ከከበዱት እጅ ቢሰጥ ይሻላል እንጅ ብዙ ሰው የተሰዋበትን ነገር ባያበለሻሸው መልካም ይመስላል።
የጠፋው ዶላሩ ነው እስክንድር? እስኬ እንደው ነገር ስራዋ ሁሉ ግራ የሚያጋባ ሆነ አዲስ አበባ ብቻውን ሲንጦለጦል አንድ ውል ያለው ስራ ሳይሰራ ከአዲስ አበቤነት የዱር ተዋጊ ሁኖ ቁጭ አለ። ሰውየው የሰላማዊ ታጋይነቱን ነው የምናወቀው አዲስ አበባ ሁኖ የኢሃአፓ አይነት ትግል ከመጀመር ከአዲስ አበቤነት ባላገርነትን መርጦ ጠበንጃ ይዤ በማላውቀው ቦታ ጦር ይዤ ካልመራሁ አለ በእርግጥ ቀደም ሲል በእሱ እሳቤ ለህዝብ ይጠቅማል ብሎ ያደረገውን ዛሬ ላይ መካድ አልችልም። አሁን ያለው አካሄዱ ግን ሊመረመር ይገባል። በተጓዳኝ ዘመነ ካሴ የተባለው ግልብም ከእስክንድር ባላነሰ ሁኔታ ብዙ ሊነቀስበት የሚችል ሰው ስለሆነ (መቼም የኤርትራንና ግምቦት 7 ተሳትፎውን እርሱት አንባልም) ለጓዶቹም አክብሮት የሌለው ከኔ በላይ አዋቂ የለም የሚል አይነት በመሆኑ ቦታውን ለረጉ ለታመኑ ብቃት ላላቸው ፋኖዎች ትቶ በተራ አባልነት ቢታገል ለእሱም ለትግሉም መልካም ይመስለናል። አብረውት የሚዋጉትም አስሬ ስሙን ባያነሱብን እሳቸው እንዳሉት ባይሉን መልካም ነው ይህ እንኳን በውስጥ መስመር ሊሆን በተገባ ነበር። እሳቤያችን ከምንም ጋር የተያያዘ አይደለም ዱር ለገቡ ወገኖች ትልቅ አክብሮት አለን። ሃብታሙ አያሌው ይህንን ይዘህ ካንተ እርኩስ አላማ ጋር አገናኝተህ እሳት እንዳትጭር የውድቀታችን መጀመሪያ አንተን የመሰሉ ሰዎች ገንዘብ ስብሳቢ፤የፖለቲካ መሪና ስትራቴጅስት መሆናችሁ ነው። የምታውቃትን ጨርሰህ ተናግረህ በሃሳብ ድርቀት ነብስ ከስጋህ ስትጨነቅ ይታየኛል ውርደትህም ይከተላል። ሃብታሙ ስል ኤርምያስ ዋቅጅራ የበረከት ስሞን ልጅን፤ቴዎድሮስ ጸጋዬን ሞገስ ምናምን የሚሉትን ሁሉ ያካትታል።