July 28, 2024
2 mins read

ኢትዮጵያዊነት፡ የአብሮነትና የጥንካሬ ምሥጢር – ቪድዮ

ይህ ሕዝባችን ከሚለያዩት ይልቅ የሚያስማሙት ዕሴቶች ይበዛሉ በሚል፣ በ 50 ዓመታት ውስጥ የመጀመሪያው የሆነ ኮንፈረንስ የመጀመሪያ ሳምንት ቪድዮ ነው።

ይህን ቪድዮ ይዘት ተጠቅመው፣ አቅራቢዎቹ ምሁራንን ለበለጠ ማብራሪያና ትምህርት ቃለ መጠይቅ እንዲያደርጉ እንጠይቃለን። ይህን ማድረግ ሕዝባችንን
ለ50 ዓመታት ከተጫነበት በልዩነት ላይ የተመሠረቱ ትርክቶች ለማላቀቅ ይረዳል ብለን ኦናምናለን። ምሁራኑን ለማግኘትና ለቃለመጠይቆች ለማዘጋጀት የበኩላችንን
የምንተባበር መሆኑን እንገልፃለን።

ይህ የመጀመሪያው ዌብናር ነው። ከዚህ ጋር የተያያዙ ሁለት ተጨማሪ ዌቢናሮች አዑጉስት 10 እና August 24 ቅዳሜ ቅዳሜ ቀናት በሌሎች ታዋቂ ምሁራን ይቀርባል። አስፈላጊ በራሪ ወረቀቶች ሳምንት ሲቀር ይበተናሉ። ተመዝገቡ ይከታተሉ። ይህን ቪድዮ ይዘት ተጠቅመው፣ አቅራቢዎቹ ምሁራንን ለበለጠ ማብራሪያና ትምህርት ቃለ መጠይቅ እንዲያደርጉ እንጠይቃለን። ይህን ማድረግ ሕዝባችንን ለ50 ዓመታት ከተጫነበት በልዩነት ላይ የተመሠረቱ ትርክቶች ለማላቀቅ ይረዳል ብለን ኦናምናለን። ምሁራኑን ለማግኘትና ለቃለመጠይቆች ለማዘጋጀት የበኩላችንን የምንተባበር መሆኑን እንገልፃለን።

ይህ የመጀመሪያው ዌብናር ነው። ከዚህ ጋር የተያያዙ ሁለት ተጨማሪ ዌቢናሮች አዑጉስት 10 እና August 24 ቅዳሜ ቅዳሜ ቀናት በሌሎች ታዋቂ ምሁራን ይቀርባል። አስፈላጊ በራሪ ወረቀቶች ሳምንት ሲቀር ይበተናሉ። ተመዝገቡ ይከታተሉ።  Video of the first week Ethiopiawinnet Webinar: ኢትዮጵያዊነት፡ የአብሮነትና የጥንካሬ ምሥጢር- Uncovering Ethiopia’s Hidden Strengths. Please share the link with your networks & friends. 2nd & 3rd webinars will take place on Aug 10 & Aug 24.

Leave a Reply

Your email address will not be published.

images 8
Previous Story

የሃይማኖት መሪዎች ሃላፊነት እና የዳንኤል ክብረት አይነት የፖለቲካና የሞራል ዝቅጠት

National Bank of Ethiopia Mamo
Next Story

መንግሥት ከዓለም አቀፍ አበዳሪዎች ጋር ስምምነት ላይ መድረሱን ይፋ አደረገ

Latest from Blog

“መነሻችን እዚህ መዳረሻችን እዚያ” የሚለው የዲያስፖራ ከንቱ አታካራ! – ክፍል ሁለት

በላይነህ አባተ (abatebelai@yahoo.com) በአንዳንድ ስብሰባዎችና የሕዝብ መገናኛ መድረኮች የሚታየው የአንዳንድ ዲያስፖራዎች  “መነሻችን እዚህ መዳረሻችን እዚያ” የበከተ ከንቱ አታካራ በልጅነታችን ወላጆቻችን ትምህርት እንዲሆነን ይተርኩልን የነበረውን ከጫጉላ ወጥተው ጎጆ ለመመስረት የታከቱ ሁለት ያልበሰሉ ባልና ሚስትን ታሪክ

መነሻችን አማራ መድረሻችን አማራ እና ወያኔያዊ መሠረቱ

የማይወጣ እንጀራ ከምጣዱ ያስታውቃል። የዛሬን አያድርገውና የትግሬ ልሂቆች “ትግራይ የጦቢያ መሠረት ናት ።  ጦቢያ ያለ ትግራይ፣ ትግራይ ያለ ጦቢያ ሊታሰቡ አይችሉም” በማለት ጦቢያዊ ከኛ ወዲያ ላሳር እያሉ አለቅጥ ይመጻደቁ፣ ይኩራሩ፣ ይታበዩ ነበር። ወያኔ

አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱባቸው ወንጀሎች ጥፋተኛ ተባሉ

ለአመታት በእረስር ላይ የሚገኙት  አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱባቸው የጥላቻ ንግግር ማሰራጨት እና የዕርስ በዕርስ ግጭት መቀስቀስ ወንጀሎች ጥፋተኛ መባላቸው ታውቋል፡፡ አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱበት ክሶች በዛሬ ቀጠሮ የጥፋተኝነት ፍርድ የሰጠው የፌደራል ከፍተኛ

ከ”ችርቻሮ” ድል አልፎ ለመሄድ የአንድነት አስፈላጊነት – ግርማ ካሳ

በአሁኑ ጊዜ ሁለት የፋኖ አሰላለፎች አሉ:: መኖር ያልነበረበት:: አንከር ሜዲያ ከሁለቱም አሰላለፎች፣ ሁለት ፋኖ መሪዎች ጋር ቃለ ምልልስ አድርጋለች፡፡ ሁለቱን አደመጥኩ፡፡ በሰማሁት ነገር ተደስቻለሁ:: ትልቅ ተስፋ እንድሰንቅም አድርጎኛል:: የአማራ ህዝባዊ ድርጅት የፖለቲካ
Go toTop