May 30, 2024
1 min read

“የሰበርነው ነፍጠኛ ተነስቶብናል” ሽመልስ | ባለስልጣናት ታመሱ; ኮማንደሩ ፋኖን ተቀላቀለ | የበልጽግና ጽ/ቤት ኃላፊው ተሸኘ

 

 

https://youtu.be/aP_Nj1RX0rU?si=ajmvhsoFjgDl_Y0F

 

https://youtu.be/jfRn4aQcOGA?si=YPLg0yAHIhmMdOa0

 

ባለስልጣናት ታመሱ – ኮማንደሩ ፋኖን ተቀላቀለ | የበልጽግና ጽ/ቤት ኃላፊው ተሸኘ |

2 Comments

  1. ታየ ደንዳ እንደወጡ ቀሩ ማለት ነው? አይ ጊዜ ሽመልስ አመሻሽ ላይ ሳይጎበኛቸው ወደ ቤቱ አይገባም አሉ።ይህ ነገር የዳንኤል ክብረት ወይም የዲና ሙፍቲ ወይም የቀጀላ መርዳሳ ባመዛኙ የሽመልስ አብዲሳ ስራ እንደሆነ ይመከራል። እንዴት ያለ ጊዜ ላይ ደረሰን ሰላም ያመጣል ተብሎ የተሾመው በሿሚው ሲታፈን አጃይብ ነው። ሰው እንደ ዳንኤል ክብረት ካፖርት ይዞ ክፉ ቀን እስኪያልፍ ያደገድጋል እንጅ እንዲህ መዳፈር ምን ይሉታል? ለገላጋይ ያስቸገረ ጉዳይ።

  2. ሃገሪቱ 365 ቀን ጦርነት አካሂዳ ትችለዋለች? ጎበዝ ረጋ ብለን እናስብ ባለስልጣኖቻችንም ከአቅማችሁ በላይ ነብሳችሁን አታስጨንቋት ሽመልስ እንኳን ክልል ቤቱን በስርአት ማስተዳደር የሚችል ሰው አይደለም። ከግፏአን ጋር አመላክ ስላለ አምላክን አትጋፉት።

Leave a Reply

Your email address will not be published.

190612
Previous Story

መግለጫ ከአረበኛ ዘመነ ካሴ | የኢትዮጵያ አየር መንግድ  | የፋኖ ምላሽ | አረጋ ከበደ | የበላይ ዘለቀ ክ/ጦር

190636
Next Story

በአርበኛው ሻለቃ መከታው የሚመራው የሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ የማረካቸው የፊዴራል ፖሊስ አባላት።

Latest from Blog

“መነሻችን እዚህ መዳረሻችን እዚያ” የሚለው የዲያስፖራ ከንቱ አታካራ! – ክፍል ሁለት

በላይነህ አባተ (abatebelai@yahoo.com) በአንዳንድ ስብሰባዎችና የሕዝብ መገናኛ መድረኮች የሚታየው የአንዳንድ ዲያስፖራዎች  “መነሻችን እዚህ መዳረሻችን እዚያ” የበከተ ከንቱ አታካራ በልጅነታችን ወላጆቻችን ትምህርት እንዲሆነን ይተርኩልን የነበረውን ከጫጉላ ወጥተው ጎጆ ለመመስረት የታከቱ ሁለት ያልበሰሉ ባልና ሚስትን ታሪክ

መነሻችን አማራ መድረሻችን አማራ እና ወያኔያዊ መሠረቱ

የማይወጣ እንጀራ ከምጣዱ ያስታውቃል። የዛሬን አያድርገውና የትግሬ ልሂቆች “ትግራይ የጦቢያ መሠረት ናት ።  ጦቢያ ያለ ትግራይ፣ ትግራይ ያለ ጦቢያ ሊታሰቡ አይችሉም” በማለት ጦቢያዊ ከኛ ወዲያ ላሳር እያሉ አለቅጥ ይመጻደቁ፣ ይኩራሩ፣ ይታበዩ ነበር። ወያኔ

አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱባቸው ወንጀሎች ጥፋተኛ ተባሉ

ለአመታት በእረስር ላይ የሚገኙት  አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱባቸው የጥላቻ ንግግር ማሰራጨት እና የዕርስ በዕርስ ግጭት መቀስቀስ ወንጀሎች ጥፋተኛ መባላቸው ታውቋል፡፡ አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱበት ክሶች በዛሬ ቀጠሮ የጥፋተኝነት ፍርድ የሰጠው የፌደራል ከፍተኛ

ከ”ችርቻሮ” ድል አልፎ ለመሄድ የአንድነት አስፈላጊነት – ግርማ ካሳ

በአሁኑ ጊዜ ሁለት የፋኖ አሰላለፎች አሉ:: መኖር ያልነበረበት:: አንከር ሜዲያ ከሁለቱም አሰላለፎች፣ ሁለት ፋኖ መሪዎች ጋር ቃለ ምልልስ አድርጋለች፡፡ ሁለቱን አደመጥኩ፡፡ በሰማሁት ነገር ተደስቻለሁ:: ትልቅ ተስፋ እንድሰንቅም አድርጎኛል:: የአማራ ህዝባዊ ድርጅት የፖለቲካ
Go toTop