ዝክረ ዶክተር ተስፋዬ ደበሳይ

በሀገራችን ኢትዮጵያ ሰሜን ምሥራቅ ትግራይ ክፍለ ሀገር፤ በአጋሜ አውራጃ፤ በኢሮብ ወረዲ እምትገኝ፤ ዓሉተና እምትባል መንደር በጣም ደሀ ከሚባለ ቤተሰብ ክፍል ከአባቱ ከአቶ ደበሳይ ካሕሳይና ከእናቱ ከወ/ሮ ምህረታ ዓድዐማር በ1933 ዓ.ም. ሕፃን ተስፋዬ ተወለደ።
ሙሉውን በPDF ለማንበብ እዚህ ይጫኑ

ተጨማሪ ያንብቡ:  ግንቦት 20 ቀን 1983 ዓ.ም. እና ኢትዮጵያ - ከገብረመድህን አረአያ (አዳዲስ መረጃዎች)
Share