በራያ ወረዳዎች እና አካባቢው ከተሰማሩት በሺ የሚቆጠሩ የትግራይ ልዩ ሃይል መካከል 29 የልዩ ሃይል አባላት; ለመጥፋት በዝግጅት ላይ እያሉ ተይዘው በወታደራዊ እስር ቤት መግባታቸውን የራያ ማንነት አስመላሽ ኮሚቴ አመራር አቶ ደጀኔ አሰፋ ገለጸ::
https://www.youtube.com/watch?v=bsEiZlueJBA
እንደ አቶ ደጀኔ ገለጻ እነዚህ ሊያመልጡ ሲሉ የተያዙት የልዩ ኃይል ወታደሮች ሕወሓት በራያ ሕዝብ ላይ እየወሰደ ያለውን እርምጃ በመቃወም ከህዝቡ ጋር መጣላት ያልፈለጉና በራያ ወጣቶች ወኔ የተደናገጡ ናቸው::
በሕወሓት በራያ ጉዳይ በያዘው አቋም ባለስልጣናቱ እየከዱት መሆኑን ከዚህ ቀደም ዘግበናል:: የድርጅቱን ከፍተኛ አመራር ዛዲግ አህመድን ጨምሮ 6 ከፍተኛ ባለስልጣናት ሕወሓትን ባለፉት 2 ሳምንታት ለቀዋል:: በተጨማሪም ካልተያዙት ልዩ ኃይል አባላት ውጭ ከነትጥቃቸው የጠፉ እንዳሉም ሰምተናል::
Hi ,
I am sorry you did not post my comment .
Have you stopped posting comments ?
Thanks