February 15, 2019
1 min read

የትግራይ ልዩ ሃይል መካከል 29 የልዩ ሃይል አባላት ለመጥፋት በዝግጅት ላይ እያሉ ተይዘው በወታደራዊ እስር ቤት ገቡ

29

በራያ ወረዳዎች እና አካባቢው ከተሰማሩት በሺ የሚቆጠሩ የትግራይ ልዩ ሃይል መካከል 29 የልዩ ሃይል አባላት; ለመጥፋት በዝግጅት ላይ እያሉ ተይዘው በወታደራዊ እስር ቤት መግባታቸውን የራያ ማንነት አስመላሽ ኮሚቴ አመራር አቶ ደጀኔ አሰፋ ገለጸ:: 

https://www.youtube.com/watch?v=bsEiZlueJBA

እንደ አቶ ደጀኔ ገለጻ  እነዚህ ሊያመልጡ ሲሉ የተያዙት የልዩ ኃይል ወታደሮች ሕወሓት በራያ ሕዝብ ላይ እየወሰደ ያለውን እርምጃ በመቃወም ከህዝቡ ጋር መጣላት ያልፈለጉና በራያ ወጣቶች ወኔ የተደናገጡ ናቸው::

 

በሕወሓት በራያ ጉዳይ በያዘው አቋም ባለስልጣናቱ እየከዱት መሆኑን ከዚህ ቀደም ዘግበናል:: የድርጅቱን ከፍተኛ አመራር ዛዲግ አህመድን ጨምሮ 6 ከፍተኛ ባለስልጣናት ሕወሓትን ባለፉት 2 ሳምንታት ለቀዋል:: በተጨማሪም ካልተያዙት ልዩ ኃይል አባላት ውጭ ከነትጥቃቸው የጠፉ እንዳሉም ሰምተናል::

1 Comment

Comments are closed.

94086
Previous Story

በነአብዲ ኢሌ የክስ መዝገብ ላይ የምስክሮች ማንነት ለተከሳሶች እንዳይገለጽ ተፈቀደ

94092
Next Story

ጌትሽ ማሞ በሚኒሶታ አስገራሚ ብቃቱን መድረክ ላይ ያሳየበት ሙዚቃ – ‘የጠላሽ ይጠላ”

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop