January 12, 2019
1 min read

በቄለም ወለጋ በዛሬው ዕለት ሁለት ባንኮች ተዘረፉ

93676

በቄለም ወለጋ በዛሬው ዕለት ሁለት ባንኮች ተዘረፉ::

https://www.youtube.com/watch?v=G6LalCqO72M
ራሳቸውን የኦነግ አባል ነን ያሉ የታጠቁ ኃይሎች በም ዕራብ ኦሮሚያ ቄለም ወለጋ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና የኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክበመግባት ዝርፊያ አካሂደዋል:: በዝርፊያው ምን ያህል ንብረት እንደተወሰደ ስቱዲዮ እስከገባንበት ጊዜ ድረስ አላውቅንም:: ከሳምንት በፊት በተመሳሳይ በሐረርጌ ጭሮ ከተማ የኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ መዘረፉን ዘ-ሐበሻ መዘገቡ ይታወሳል::

93672
Previous Story

መረጃ – የነሸዋፈራው ቁማር

93679
Next Story

በአዲስ አበባ ፖሊሶች በጦር መሳሪያ በማስፈራራትና በማስገደድ ህዝብ እየዘረፉ ነው ተባለ

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop