October 9, 2013
1 min read

ኢሕአፓ ወክንድ “በኤርትራ በኩል ትግል ማድረግ ይቻላል ወይስ አይቻልም?” በሚለው ጉዳይ ለመወያየት በቺካጎ ሕዝባዊ ስብሰባ ጠራ

የኢሕአፓ ወጣት ክንፍ (ኢወክንድ) በወቅታዊ የኢትዮጵያ ሁኔታ ላይ ለመወያየት ህዝባዊ ስብሰባ በቺካጎ ከተማ መጥራቱን ለዘ-ሐበሻ በላከው በራሪ ወረቀት (ፍላየር) አስታወቀ። በተለይ በአሁኑ ወቅት ኢትዮጵያውያንን በሰፊ ሁኔታ እያነጋገሩ ባሉት ወቅታዊ ሁኔታዎች ላይ እንደሚወያዩ ያስታወቀው ኢሕአፓ ወክንድ በተለይም በኤርትራ በኩል ትግል ማድረግ ይቻላል ወይስ አይቻልም? የሚለው ዙሪያ እና በሕዝባዊ ትግሉ ዙሪያ የወጣቱ ሚና ምን መሆን አለበት? በሚሉት ጉዳዮች በዚህ ሕዝባዊ ስብሰባ ላይ ትኩረት እንደሚደረግ ኢወክንድ አስታውቋል።
የፊታችችን ቅዳሜ ኦክቶበር 12 ቀን 2013፣ ከቀኑ 1 ሰዓት እስከ ምሽቱ 6 ሰዓት በሚደረገው በዚህ ስብሰባ የወጣት ክንፉ አመራሮች እንደሚገኙ በበራሪው ወረቀት ላይ ተመልክቷል። አዘጋጆቹ እንዳሉትም  በዚህ ሕዝባዊ ሰብሰባ ላይ ማንኛውም ወገን ተገኝቶ ጥያቄ በማቅረብ መወያየት ይቻላል። በራሪው ወረቀት የሚከተከው ነው፦

14 Comments

  1. eprp degmo min agebaw..wey tata…the question is if eprp can start the war from piassa good for them. and let them stop attacking ginbot 7, what a worthless stupid group, of course we ethioopians know that the real eprp members are either died or left the party long time ago, and the current eprp silver retiree stupid arrogant groups are just a bunch of MORON worthless power and money mongers who are well know by thier insult against other genuine oppostions like Ginbot 7, regardless of the empty echo by idoiot ethiopians against ginbot 7, ginbot 7 will be supported by millions of ethiopinas

  2. they don’t know which way is better, first they have to fix their intirnal problem. they have to go school to learn, they don’t know poltics.

  3. The twins, Haylemariam telling us ginbot7 is dreaming and now eprp also traying to tell us the deream comeon enough is enough we ethiopians tired of this crap bleming one another if you truely beliving change come up with different idia 40 years stragel must be against eyhiopian enemy’s this time you will be out of ethiopians mined soory no mor full around

  4. Dear Ethiopians I think ato Germa started the asayment before going to asmera (yechenat chewata) do you know ato girmas doughter is Eyasu wife the one led eprp most ex eprp left the stragel becouse of him

  5. መልሱ አይቻልም ነው። እንዴት ነው ከሻብያ ጋር ሆኖ ወያኔን ለመውጋት የሚቻለው? በኔ በኩል መሳሪያ አንስተው የሚዋጉትን መቃውሜ አይደለም በየትኛውም መንገድ ሆነ ከኒዚህ መዥገሮች የሚያላቅቀንን መንገድ ከልቤ ነው የምመኘው። በሻብያ በኩል ግን ይሳካል ብየ አላስብም ለሻብያ ከወያኔ የተሻለ በፍጹም እንደማይገኝ ይታውቃል ።

  6. tegbar’ kkkkkkkkkkkkkkk. I think you are tazbaw’ what you expected from Haylemariam to tell us about G7? I think you guys are fired from EPRP youth. you are not Eprp youth. whatever you can not chose for other movement don’t go this or go that way. do your part. show us the good way on practical.

  7. eprp is a worthless group and i have never heard weyane crying about eprp but ginbot 7 becuase ginbot 7 is a headache for weyane and therefore some stupid and arrogant ethiopinas should stop attacking ginbot 7 and instead either join ginbot 7 or simply focus on weyane

  8. ምነው ወገኖቼ?
    አንድ ቡድን እንወያይ ስላለ ይኼን የመሰለ ውርጅብኝ ለምን እናወርድበታለን? ወይይት እናደርግ እንጂ ሌላ ምን የሚል ነገር አገኘንና ነው አስቀድመን ቡድኑን የወረድንበት?
    ብገኝና የኔን አመለካከት ብወረውር ደስ ባለኝ ነበር፤ ነገር ግን ሩቅ ነው ያለሁት። ውይይት መክፈታቸው በጣም ደስ ብሎኛል። ምን ዓይነት አባላት እንዳሉበትና እንዴት ያለ ቡድን መሆኑን አላውቅም። ማወቅም ግድ የለብኝም። ጉዳዩ የቀረበው ርዕስና መድረክ መከፈቱ ላይ ነው። ለኔ አስፈላጊ የሆነ የመወያያ ርዕስ ስለሆነ፤ ከየትኛውም መስመር ይምጡ በጣም አመሰግናቸዋለሁ። ቀጥሎ መሆን የሚገባው፤ ማንኛውም ይኼ ጉዳይ አንገብጋቢ ነው ባይ በሙሉ፤ ተገኝቶ አቋምን መግለፅ ነው።
    አንድ ትልቅ የጎደለን ነገር ቢኖር መወያያ መድረክ ነው። እንኚህን የሀገር ጉዳይና በተለይም አሁን አንገብጋቢ የሆኑ አጀንዳዎችን ለድርጅቶች ወይንም ለተወሰኑ ግለሰቦች እየተውን መሄዳችን ነው ትልቁ ስህተታችን። እንዲህ በመሰሉት የውይይት መድረኮች ተገኝተን፤ ሃሳባችንን በማቅረብ ወይንም ሌሎች ሲያቀርቡ አዳምጠን ትክክልኛ ብለን የምናምንበትን አቋም መያዝ ይጠቅመናል። ስህተት አለ ካልን፤ በቦታው ተገኝቶ መጋተርና ትክክለኛ ያልነውን ማሳወቅ ግዴታ አለብን። ገና ከሩቁ ማውገዝ ግን አላዋቂነት ነው። ማንም ይጥራው ማንም፤ ከዚያ ቦታ ተገኝቼ መማርና ሌላችን ደግሞ የራሴን አቋም እንዲያውቁት ማድረግ ግዴታዬ ነው።

  9. I love G7. Let us rut for them, our butt is sitting in comfort, while they are fighting in desert to win our freedom. Shame on us criticizing them! I take Dr. Birhanu Nega and Eng. Endargachew Tsgie any day rather than this wicked racist group that challenges our manhood. Now, what does Eritrea gain by destabilizing our dear Ethiopia? The idea that Eritrea will find peace while Ethiopians fight against each other is berserk. A destabilizing Ethiopia is chaos for Eritrea. I do not think Isayas wants that. We have to find a solution to live together with our Eritrean brothers and sisters. Let us not hate each other because of what happen a decade or two ago. In fact, let us forgive each other and move on to the future. I think, that is the way out from these complicated problems. Having say that, what is the purpose of this meeting? Is there any alternative place where opposition groups can take their armed struggle? My suggestion is the meeting should start by commending G7 for providing alternative struggle against the racist bastards. Any thing short of that would render this meeting worthless. It is because of G7 that our beloved country’s enemy lose their sleep at night.

  10. Eskemehe,,,,,,,,,,,,,,,,,,, I agree with you but those guys don’t have knowldge to talk about this topic , they want to oppose other organazition and to divert their internal problem. those guy are not eprp youth organaztion . already those fired by their character.

    • Thanks Bekele,
      This forum is an opportunity to learn how much they know and show how much they have to learn. Let us be there and air whatever each one of us stand for. It does not matter who they are or how much they know. What matters is an opportunity where a very important issue for us is going to be discussed. Do you want this to happen or not? That is the question. It is not what they know, it is what we all are going to say there.

  11. eprp is not diffrent from weyane and those worthless eprp members and supporters of MEAD and some worthless indivdiuals in diaspora are even worse than weyane, but a big thumbs up for g7 and other practical organiztion and big support to udj and blue party

  12. Who ever organized the meeting we should not scare so long truth is at our side. Otherwise i can realize from the statement of few people they are in panic mode. This reminds me of the Ethiopian adage “fess yalbet ….” The truth has to be told . It is paramount important to see whether Eritrea is dependable ally in supporting armed struggle from Eritrea. Or not ? It Is an issue which most Ethiopians discussing every now and then. So the Ethiopian people have the right to question and be informed on what G7 and other organizations doing in Asmara ? I wondered why some bursted into anger and demonized the organizers of the meeting ? The rant before the meeting made me to suspect that one hell of fishy things going on in Asmara. If not , those guys who think it is right decision to take refuge in Eritrea and engage Woyane in armed struggle , have to defend their position and sell their ideas so as to garner more support since the organizers and G7 are in the same wave length of fighting Woyanes to death. Except marked differences in approach in dealing the Woyane thugs.

Comments are closed.

Andinet Party
Previous Story

“አንድነት” ፓርቲ የአዲስ አበባ አስተዳደርና ፖሊስን እከሣለሁ አለ

Next Story

ለዋሊያዎች አጭር መልእክት አለኝ – ይድረስ ለኢትዮጵያ ብሔራዊ የእግር ኳስ ቡድን!

Latest from Blog

“መነሻችን እዚህ መዳረሻችን እዚያ” የሚለው የዲያስፖራ ከንቱ አታካራ! – ክፍል ሁለት

በላይነህ አባተ (abatebelai@yahoo.com) በአንዳንድ ስብሰባዎችና የሕዝብ መገናኛ መድረኮች የሚታየው የአንዳንድ ዲያስፖራዎች  “መነሻችን እዚህ መዳረሻችን እዚያ” የበከተ ከንቱ አታካራ በልጅነታችን ወላጆቻችን ትምህርት እንዲሆነን ይተርኩልን የነበረውን ከጫጉላ ወጥተው ጎጆ ለመመስረት የታከቱ ሁለት ያልበሰሉ ባልና ሚስትን ታሪክ

መነሻችን አማራ መድረሻችን አማራ እና ወያኔያዊ መሠረቱ

የማይወጣ እንጀራ ከምጣዱ ያስታውቃል። የዛሬን አያድርገውና የትግሬ ልሂቆች “ትግራይ የጦቢያ መሠረት ናት ።  ጦቢያ ያለ ትግራይ፣ ትግራይ ያለ ጦቢያ ሊታሰቡ አይችሉም” በማለት ጦቢያዊ ከኛ ወዲያ ላሳር እያሉ አለቅጥ ይመጻደቁ፣ ይኩራሩ፣ ይታበዩ ነበር። ወያኔ

አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱባቸው ወንጀሎች ጥፋተኛ ተባሉ

ለአመታት በእረስር ላይ የሚገኙት  አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱባቸው የጥላቻ ንግግር ማሰራጨት እና የዕርስ በዕርስ ግጭት መቀስቀስ ወንጀሎች ጥፋተኛ መባላቸው ታውቋል፡፡ አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱበት ክሶች በዛሬ ቀጠሮ የጥፋተኝነት ፍርድ የሰጠው የፌደራል ከፍተኛ

ከ”ችርቻሮ” ድል አልፎ ለመሄድ የአንድነት አስፈላጊነት – ግርማ ካሳ

በአሁኑ ጊዜ ሁለት የፋኖ አሰላለፎች አሉ:: መኖር ያልነበረበት:: አንከር ሜዲያ ከሁለቱም አሰላለፎች፣ ሁለት ፋኖ መሪዎች ጋር ቃለ ምልልስ አድርጋለች፡፡ ሁለቱን አደመጥኩ፡፡ በሰማሁት ነገር ተደስቻለሁ:: ትልቅ ተስፋ እንድሰንቅም አድርጎኛል:: የአማራ ህዝባዊ ድርጅት የፖለቲካ
Go toTop