September 30, 2016
1 min read

ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ከእስር ሊፈታ ነው

(ዘ-ሐበሻ) በ2014 ኦክቶበር ወር ላይ ‹‹መንግስት ይገድላል፣ ያፍናል፣ ይጨቁናል” ብሎ ጽፏል; እንዲሁም በሌሎች ተጨማሪ 2 በተከሰሰባቸው 3 ክሶች የ3 ዓመት እስራት የተፈረደበት ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ሊፈታ መሆኑ ተሰማ::

ከቤተሰቦቹ አካባቢ የተገኘው መረጃ እንደሚያመለከተው ጋዜጠኛ ተመስገን የ እስር ጊዜውን ጨርሶ በአመክሮ ከ13 ቀን በኋላ ይፈታል::

ዓ.ም የመንግስትን ስም ማጥፋት፣ ህዝብን ማነሳሳትና የህዝብን አመለካከት ማናወጽ በሚሉ ሶስት ክሶች ጥፋተኛ ተብሎ የነበረው ተመስገን በተፈረደበት ወቅት አንዳችም የቅጣት ማቅለያ እንዳላቀረበ ይታወቃል::

ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ በ እስር ቤት ቆይታው የተለያዩ ስቃዮች ሲደርሱበት እንደነበር ዘ-ሐበሻ በተደጋጋሚ መዘገቧ አይዘነጋም::

Previous Story

የአንድ ሕዝብ አንድ ሀገር ድርጅት ምንድን ነው? አንዱዓለም ተፈራ

Next Story

ዩቱብ ኢንተርኔት በሌለባቸው ቦታዎች ቪዲዮዎችን መመልከት የሚያስችል ቴክኖሎጂ ይፋ አደረገ

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop