July 24, 2013
9 mins read

እስላም ኦሮሞች፣ እስላም ያልሆኑ ኦሮሞች፣ ኦሮሞ ያልሆኑ እስላሞች እና ኢትዮጵያኖች ፣

16916781

(አዩም አያኔ ዘ ኢትዮጵያ)

ከላይ ያለዉ ቃል የተጳፈዉ በእንግሊዝኛ ነዉ። እኔ ኢትዮጵያዊ ነኝ። ዘሬም ነገዴም ከኢትዮጵያ ነዉ።ደግሞም ኦሮሞ ነኝ።
ለዝህ ጦማር መንሻ የሆነኝ አስከዛሬ ድረስ ኦሮሞ የሚባል አገር ፣ ወይንም ኦሮሞ የሚባል ዜግነት መኖሩን አለማዎቄ ነዉ። ኦሮሞ ነኝ በማለት ለነፃነት ቆረጠናል የሚሉትም የያዙት የኢትዮጵያን ፓስፖርት ነዉ።
እንግድህ ከላይ የትጳፈዉን ቃል የተጠቀመዉተ ጁሀር መሐመድ የተባለ ሰዉ ነዉ። ኦሮሞ ማለት አትዮጵያዊ አልምሆኑን ስለነግረኝ ፣ እኔ ደግሞ አትዮጵያዊ ሰልሆንኩ ፣ ኦሮሞ ሆኘ አና እሰላም ሳልሆን ግን አትዮጵያዊ መሆኔ እንደሱ አመለካከት ምን አንደሚባል ለማወቅ ነዉ። ወይንም ለመጠየቅ ነዉ።
ጁሀር መሐመድ፣
እኔ ኦሮሞ ነኝ፣ ያደኩት በኦሮሞቹ ዘሞዶቼ ተከብቤ ነዉ፣ የተወለደኩት የኦሮሞ ያልሆነ መሬት ላይ ነዉ። ኦሮሞ፣ አማራ፣ ሲዳማ፣ ከንባታ፣ ጉራጌ፣ ሀዲያ ፣ ዎላይታ፣ ሱማሌ፣ አደሬ ፣ አፋር፣ አና ሌሎችም ብዙ ጎሳዎች የሚኖሩባት አገር አለች ፣ እነዝህ ሁሉ አንድ ላይ ኢትዮጵያዊያኖች ተበልዉ የጠራሉ። ዜግነታቸዉም አትዮጵያዊ ነዉ። ላንተ ያለኝ ጥያቄ ሶስት ነዉ።
1. ለእስላም ኦሮሞች አና እስላም ላልሆኑ ኦሮሞች ያለህን ህልም ፣
2. እነዚሁ ሰዎች የትምድር ላይ አንድሚኖሩ አና
3. እስላም የሆኑም ያልሆኑ ኦሮሞዎች አትዮጵያዊ አንዳልሆኑ የገልጠልህን ነብይ ልትነግረኝ ትችል አንድሁ ብዬ ነዉ።
አትነገረግኝም ። ኦሮሞ ሰላልሆንክ የኦሮሞን ታሪክ አትዉቅም ። እስላምም ሰላልሆንክ ነብይህንም አታውቅም። ከሁሉም በላይ አትዮጵያዊነትን ስልምትጠላ ሰለኢትዮጵያ ነገድ ማዉራት አትቺልምና ነዉ። አኔ ግን እነግርሃለሁ። እስላም የሆኑም ያልሆኑም ኦርሞች ኢትዮጵያውያኖች አንድሆ ሰልማዉቅ ። ነብይህንም መገመት አይቅተኚም ቶራቦራ ሳልሄድ። ለዛረዉ ህልምህን ልንገርህና ሌላዉን ሌላ ቀን።
ሕልምህ እንድህ ነዉ፣
ከሰንሰልታማዉ የቶራቦራ ተራሮች የተነሳች ቁራ ወደላይ ትበርና የፓኪስታንን ምድር አቃርጣ ፣ የሳዑድን፣ የግብፅን ፣ የየመንን፣ የሶሪያን፣የኢራንን በረሃ አልፋ ቁልቁል አይትምዘገዘግች አንተ ነጭበነጭ ሺርጥ አሸርጠህ ኢቆምከበት ሠፈር በጥቁር ጨርቅ የተሸፈነ ስል ሜንጫ ታቀብልሃልች። ከዚያም ወደ ምእራብ አቅጣጫ አንድትመልከት ትነግረሃለች። አናም ታያልህ፣ ድምፅ ይመጣል ‘ሰ ‘ሰ ‘ ስራልዮን የሚል። ከዝያም “the bloody dimond” ፊልም ባይነህልናህ ይመጣል። ህልምህ የቀጥላል ፣ ሴት ሳይባል ወንድ፣ ህፃን ሳይባል ሺማገሌ በ AK 47 ኢንደቅጠል ሲረግፉ መካከል ሆንህ ሰትደሰት ደም አንደጎርፍ ስፈስ ፣ ለመሞት የምያጣጥሩትን ሰዎቺን አያስጎተትክ አጅ አጃቸዉን በሜንጫ ስትቀነጥስ።
ህልምህ የቀጥላል፣ ህፃናት ሴቶችና ወንዶች ሺማገሎዎችና አሮጊቶች ከንጎጆያቸዉ እንድቺቦ ስነዱ፣ በረት ከነከብቱ ፣ ጎተራ ክንእህሉ ስጋይ፣ መንደሩ በእቶን አሳት ስንበልበል ፣ ደስታህ ከፍ እያለ ህልምህ ይቀጥላል ። ህዝቡ ተሰብሰቦ ነብይ ሲያደርግህ፣ ወንዶቺን በሜንጫ አና በ AK-47 ስታስታጥቅ ፣ ሴቶቺን ከነነብሳቸዉ አስቀብረህ በድጋይ ሰታስዎግር ምኞትህ ስሰመር ፣ የቀጥላል ህልምህ ። ክርስትያን አምቦቃቅላ ሴቶች ስመጡልህ የስጋ ፍላጎትህን ጨርሰህ አንገታቸዎን ሰታስቀላ፣ ስትቀላ ።
ህልምህ የቀጥላል ፣ ቁራዉ ከንድምፁ ይመጣል ወደ ሰሜንም ዙር የልሃል ትዞራልህ፣ ቦ ቦ ቦ ቦኩሃራም ይልሃል የታይሃል። ታልማልህ ቤትክርስትያን በቦምብ ሰጋይ ፣ መስጊድ በፈንጂ ሰናድ ፣ አዉቶቡሶች ከነተሳፍርያቸዉ በሳት ስንበልበሉ ፣ ትምህርት ቤቶች ተማሪዎች ላይ ሰደርመሱ። የአበሻ ምደር ሰናጥ ፣ ደስታህ እየጨመረ ህልምህ የቀጥላል ። ቁራውም የመለሳል የጃራ አባገዳን ድምፅ ይዞ። የኔ ወራሽ ነህና የነገርኩህን ቀጥል አያለ ፣ የበደኖን የወተርን ፣ የአርባጉጉን ታርክ አትረሳ አያለ።ህልምህ የቀጥላል ፣ቁራዉ የመለሳል፣ በመለስም የመሰላል፣ የነወራሽነህና ኢትዮጵያን ያሉትን አሳድ ፣ አንገታቸዎን ቁረጥ ኢትዮጵያን አትራምስ፣ የደም መሬት የደም ምድርም አደርግ አያለ ።
ህልምህ የቀጥላል ፣ ቁራዉም የመጣል አሳፍሮህም ይከንፋል፣ ወደቶራቦራም ይበራል ። አዛም ጥቂት ታርፋለህ ህልምህንም ታጠናለህ አጥንተህም ታልማለህ ። በፓኪስታን በሳዑድ፣ በግብፅ ፣ ከፍ ከፍ ያለ ስፈራ ስሰጥህ ፣ ገንዘብም በገፍ ስጎርፍልህ፣ ህልምህ የቀጥላል። ቁራዉም ይመጣል ወደ ምስራቂም ዙር የልሃል። ትዞራለህ ኢትዮጵያንም ፣ታያለህ ። ባለጎፈረ ፈርሰኞች ሰጋልቡ ፣ ራባዶርንም ባራቴርንም ስያንበረክኩ፣ አረንጎዋዴ፣ ብጫ፣ ቀይ ቀለማትን የተሸለሙ የኦሮሞ ፈርሰኞች፣ ለመጀመርያ ጊዜ ነጭን ያንበርከኩ ፣ የጥቁር አንበሶች፣ ወዳንተ ስግሰግሱ ታያለህ አይተህም ትደነግጣለህ ደንግጠህም ትባንናለህ። ትናደዳለህ የበታችነትም ይሰማሀል ፣ተመልሰህም ትተኛለህ ። አንድገናም ታልማልህ፣ ኦሮሞ አማራ፣ጉራጌ፣ ከንባታ፣ ሀዲያ፣ ወላይታ፣ አደሬ ፣ ሱማሌ፣ ጋምቤላ ፣ሺናሻ፣ሲዳማ፣ትገሬ፣አፋር፣ ሌሎቺም ሌሎቺም አንድላይ ሆነዉ አንድላይቆመዉ አንድላይ ወድቀዉ ኢትዮጵያን ሲሉ ታያለህ አሁንም ተናደዳለህ ። ህልሙን ለማስተካከል ተመልሰህ ትተኛለህ ፣ አሁን ላትመለስ እንደ መለስ አንተም አስከ ወድያኛዉ ታሸልባልህ ፣ ኢትዮጵያ ግን ለዘላለም ትኖራለች፣ ከነልጆቹዋ ከእስላሞቹ ከክርስትያኞቹ ጋር። ያንተም የነብዮችህም ፣ የጃራም፣ የመለስም፣ የህወሃትም ፣የኦሆድድም፣የብአዴንም ህልማችሁ ህልም አንድሆነ ኢትዮጵያ ከትዉልድ ወደ ትዉልድ ትኖራለች ተሻገራለች።
ከዝህ በላይ ባንተ ህልም ላይ ግዜ ማጥፋት እንዳንት ሃርቫርድ አንድመሄድ ከንቱ ስለሚሆን ብበቃኝስ ።

10 Comments

  1. Leba, Leba, Leba

    You think you wrote something. And you think it is worth a penny?
    Shame on you. It is sad that web pages have now been turned into political pornography.

    Have due respect to your own persona, you dim wit. Don’t paint a shame on Amhara psyche. You are a disgrace

  2. well said! yes he’s surrounded by aliens and dreaming how to destroy ethiopa. believe it or not he’s not going to survive:: because his big brother mellese zenawi has been eaten by aliens no doubt he will have that soon to be!
    but before something happen to him i just want to let him know that there’s no one can destroy ethiopia for ever!

  3. Wow, in a country where these kinds of people are born, there are also thugs like Jawar, Meles, Dawit Kebede, Jara Abageda, Bereket, Sebehat Nega, Tamirat Layne, and Shiferaw Shigute. Yes, this reminds me of the “I have a dream” Speech of MLK. The difference is that MLK was dreaming for the liberity and equality of people rehargdless of race. Jawar instead is dreaming for the creation of Islamic Oromia where people killed because of their race and religion. We will stand guard to make sure that his hate dream will never bear fruit. The good news is that people are now compiling evidences to report him to government officials. The university has been already informed.

  4. Good article and well said. People who got a brain will appreciate and admire your article . Keep the good work. Hope who ever reads ur article will feed his brain with a
    lot of knowledge and information. All I can say is……..THANK YOU

  5. Save Ethiopia. Please for God sake stop this issue I remember a case story from General Tadese Biru which was charged him at court and he were asked why he started to rebel against the that day majesty ruled government. Before rebelling General Tadesse was honest General for his country and to the Majesty. Meanwhile he was motivating Oromo young’s to go to school because he was observing there was national education disparity in the country . His motivation was not well appreciated by one of that day minsters and was advised to not do the way he was doing and the reason which was told to him by that minster was “you are motivating the “Gala” to go school which is may be a cause for future national security. General Tadesse was “replied at court, “until this day, I was not even dreamed that I was “Gala”, I realized that I was appointed as a General for denial of my identity . Finally I discovered that I am “Gala” which was totally eroded my Ethiopian sentiment and forced me to struggle for Oromo under Oromo Organization, that was “Macaa and Tulama” . Dear Ethiopian brothers we have such thousands of case story which can be used as a fuel to put the sustainability of our country as a country. If you don’t imagine and take great responsibility for all ideas you are opposing or supporting , the results are not simple as such as you write or dialoging. Be careful and save Ethiopia

  6. We need peace bro. The Oromos question for self rule is legitimate. If you are saying that it is not the question of majority oromos, put your statistics but If you speak oromo language or heared oromo music Almost all oromo artists sing about about self autonomy. If you are really concerned about democracy, you need to listen to individual and group interests.

  7. Anten bilo tsehafi. Zim bileh talimmaleh ende? The Amhara elite are crazily obsessed with Jawar, not because of what he said, but because he is Oromo. They started attacking him after that Al Jazeera interview. They were not that angry when Sibhat Nega said, Amhara and Orthodox backbone is broken; they were also not that mad when Meles Zenawi told his people they are ‘gold’ and he is happy hails from Tigrai.

    The one and one group they vehemently hate is Oromo, and seeing Muslim and Protestant Oromo makes them sick. That is what we are witnessing day in day out.

  8. Jawar we looked up to you to be one of our future leader for our country yet you failed us time and time again we did not know you were one sick racist OLF cadre if we did not look up to you and trust you you wouldn’t reach to this promonience you would have been like one of these hatred filled and sick OLF cadres who dream day and night about killing AMhara women and Children like what they did in Arbagogu and Bedeno

  9. @Natnael .. you are the one comparing Jawar with the two evil creatures in Meles & Sebhat .. your choice .. if that’s how you see Jawar .. who comes across as a petty person by the way ..

Comments are closed.

araya
Previous Story

“አላዋቂ ሳሚ ንፍጥ ይለቀልቃል!” (ከ የአርአያ ጌታቸው)

Next Story

ሰለኮሎኔል ታደሰ ጥቂት ልበል፡

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop