March 29, 2016
1 min read

ጎንደር ለሪፈር አንልክም የተባለች ወልቃይቴ ህይወቷ አለፈ

ሙሉቀን ተስፋው

የወልቃይት ነዋሪ የሆነችው የ30 ዓመቷ ወላድ እናት በኹመራ ሆስፒታል በ19/07/08 የቀዶ ጥገና ህክምና ተደርጎላት በሰላም ከተገላገለች በኋላ ተጨማሪ ህክምና የሚያስፈልጋት በመሆኑ የሆስፒታሉ ሐኪሞች የተሻለ ህክምና እንድታገኝ ወደ መቀሌ እንድትሄድ ሪፈር ሊጽፉላት ይዘጋጃሉ፡፡

በኹመራ ሆስፒታል የነበሩ የእንኩየውሽ ገሌ ቤተሰቦች ወደ መቀሌ ሳይሆን ወደ ጎንደር ሆስፒታል መውሰድ እንደሚፈልጉ በመግለጽ ዶክተሮቹን ለጎንደር ሆስፒታል ይጽፉላቸው ዘንድ ይማጸናሉ፡፡ነገር ግን የካህሳይ አበራ ሆስፒታል ዶክተሮች የተጠየቁትን ለማድረግ ፈቃደኛ ሳይሆኑ ሶስት ቀናትን ‹‹ለጎንደር ሆስፒታል አንጽፍም ››በማለት ያባክናሉ፡፡

ከሶስት ቀናት ጭካኔ በኋላ ህመምተኛዋ እየተዳከመች መምጣቷን የተመለከቱት ዶክተሮች ለጎንደር ሆስፒታል ሪፈር ይጽፋሉ፡፡እንኩየውሽ ጎንደር ሆስፒታል በደረሰች በሁለት ሰዓታት ልዩነት ውስጥም ህይወቷ በማለፉ ይህችን አለም ተሰናብታለች፡፡

ሙሉቀን ተስፋው

3 Comments

  1. እነዚህን ባለሙያዎች ማለት ኣይቻልም : ከጠበንጃ አንጋቾችም ኣይሻሉም
    ይሕ ኣይነት የወረደ ጠባብነትና ዘረኝነት ከሙያቸው የሚበልጥባቸው ከሆነ:: ጎንደር ሆስፒታል የሚሰሩትን የወያኒ አባላት እንዴት አምኖ መታከም ይቻላል?

Comments are closed.

TPLF Ethiopian Leaders
Previous Story

የወያኔ ባለስልጥኖች ከራሳቸው ባሻገር ለየትኛም ጎሳ ዘላቂ ጥቅም አልቆሙም

Next Story

‹ሀገር ማለት ሰው ነው›፤ እስኪ ሙት በለኝ! (በዲያቆን ዳንሄል ክብረት)

Latest from Blog

“መነሻችን እዚህ መዳረሻችን እዚያ” የሚለው የዲያስፖራ ከንቱ አታካራ! – ክፍል ሁለት

በላይነህ አባተ (abatebelai@yahoo.com) በአንዳንድ ስብሰባዎችና የሕዝብ መገናኛ መድረኮች የሚታየው የአንዳንድ ዲያስፖራዎች  “መነሻችን እዚህ መዳረሻችን እዚያ” የበከተ ከንቱ አታካራ በልጅነታችን ወላጆቻችን ትምህርት እንዲሆነን ይተርኩልን የነበረውን ከጫጉላ ወጥተው ጎጆ ለመመስረት የታከቱ ሁለት ያልበሰሉ ባልና ሚስትን ታሪክ

መነሻችን አማራ መድረሻችን አማራ እና ወያኔያዊ መሠረቱ

የማይወጣ እንጀራ ከምጣዱ ያስታውቃል። የዛሬን አያድርገውና የትግሬ ልሂቆች “ትግራይ የጦቢያ መሠረት ናት ።  ጦቢያ ያለ ትግራይ፣ ትግራይ ያለ ጦቢያ ሊታሰቡ አይችሉም” በማለት ጦቢያዊ ከኛ ወዲያ ላሳር እያሉ አለቅጥ ይመጻደቁ፣ ይኩራሩ፣ ይታበዩ ነበር። ወያኔ

አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱባቸው ወንጀሎች ጥፋተኛ ተባሉ

ለአመታት በእረስር ላይ የሚገኙት  አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱባቸው የጥላቻ ንግግር ማሰራጨት እና የዕርስ በዕርስ ግጭት መቀስቀስ ወንጀሎች ጥፋተኛ መባላቸው ታውቋል፡፡ አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱበት ክሶች በዛሬ ቀጠሮ የጥፋተኝነት ፍርድ የሰጠው የፌደራል ከፍተኛ

ከ”ችርቻሮ” ድል አልፎ ለመሄድ የአንድነት አስፈላጊነት – ግርማ ካሳ

በአሁኑ ጊዜ ሁለት የፋኖ አሰላለፎች አሉ:: መኖር ያልነበረበት:: አንከር ሜዲያ ከሁለቱም አሰላለፎች፣ ሁለት ፋኖ መሪዎች ጋር ቃለ ምልልስ አድርጋለች፡፡ ሁለቱን አደመጥኩ፡፡ በሰማሁት ነገር ተደስቻለሁ:: ትልቅ ተስፋ እንድሰንቅም አድርጎኛል:: የአማራ ህዝባዊ ድርጅት የፖለቲካ
Go toTop