September 24, 2015
3 mins read

የተደበቀው የህወሓት ማንነት ከደደቢት እስከ ቤተ መንግስት (ክፍል 8) – በአየር ኃይል በህወሓታዊያን ብቻ የተያዙ ከፍተኛ የአዛዥነት ቦታዎች

Photo File
የተደበቀው የህወሓት ማንነት ከደደቢት እስከ ቤተ መንግስት (ክፍል 8) - በአየር ኃይል በህወሓታዊያን ብቻ የተያዙ ከፍተኛ የአዛዥነት ቦታዎች 1

የተደበቀው የህወሓት ማንነት ከደደቢት እስከ ቤተ መንግስት
ክፍል 8

በአየር ኃይልና በሰላም ማስከበር ተልዕኮዎች ውስጥ ያሉት በህወሓታዊያን ብቻ የተያዙ ከፍተኛ የአዛዥነት ቦታዎች
===================================================
• ብ/ጀነራል መዓሾ ሀጎስ የአየር ኃይል ምክትል አዛዥ እና የኦፕሬሽን ኃላፊ (ህወሓት)
• ኮ/ል ደሳለኝ አበበ የአየር ኃይል የዘመቻ ዕቅድ መምሪያ ኃላፊ (ህወሓት)
• ኮ/ል ሰለሞን ገ/ስላሴ የማዕከላዊ አየር ምድብ ዋና አዛዥ (ህወሓት)
• ኮ/ል ፀጋዬ አርፋይኔ የማዕከላዊ አየር ምድብ ዘመቻ (ህወሓት)
• ሻምበል ገ/እግዚአብሄር ኃ/ስላሴ የምዕራብ አየር ምድብ 3ኛ ሚሳይል ክንፍ አዛዥ (ህወሓት)
• ሻምበል ዝናቡ አብርሃ የምዕራብ አየር ምድብ የ301ኛ አየር መቃወሚያ አዛዥ( ህወሓት)
• ኮ/ል ኪዱ አሰፋ የምዕራብ አየር ምድብ ምክትል አዛዥ እና የኦፕሬሽን ኃላፊ(ህወሓት)
• ሌ/ኮ ክብሮም መሃመድ የምዕራብ አየር ምድብ ምክትል አዛዥ እና የሎጅስቲክ ኃላፊ (ህወሓት)
• ኮ/ል ኃይሌ ለምለም የሰሜን አየር ምድብ ዋና አዛዥ (ህወሓት)
• ኮ/ል ፀጋዬ ካህሳይ የሰሜን አየር ምድብ ምክትል አዛዥ እና የአስተዳድርና ፋይናንስ ኃላፊ (ህወሓት)
• ኮ/ል አበበ ተካ የምስራቅ አየር ምድብ ዋና አዛዥ (ህወሓት)
• ኮ/ል ሙሉ ገብሬ የምስራቅ አየር ምድብ ዘመቻ ኃላፊ (ህወሓት)
• ሻላቃ ፀጋዘዓብ ካሳ የምስራቅ አየር ምድብ ተዋጊ ሄሊኮፕተር ክንፍ አዛዥ(ህወሓት)
• ሻለቃ ሀብቶም ዘነበ የምስራቅ አየር ምድብ ዘመቻ ምክትል ኃላፊ (ህወሓት)
• በደቡብ ሱዳን አብዬ ሰላም ማስከበር የስምንተኛ ታንከኛ ሻምበል አዛዥ ሻላቃ ተክላይ ወ/ገሪማ (ህወሓት)
• በደቡብ ሱዳን አብዬ ሰላም ማስከበር ምክትል የኃይል አዛዥ ብ/ጀነራል ህንፃ ወ/ጊዮርጊስ (ህወሓት)
• በደቡብ ሱዳን ሰላም ማስከበር 9ኛ ሞተራይዝድ ሻለቃ አዛዥ ኮ/ል ጥጋቡ ተወልደ (ህወሓት)
• በደቡብ ሱዳን አብዬ ሰላም ማስከበር 10ኛ ሻለቃ አዛዥ ኮ/ል ገ/ህይወት አደራ (ህወሓት)
• በደቡብ ሱዳን አብዬ ሰላም ማስከበር የ17ኛ ሞተራይዝድ ሻለቃ አዛዥ ኮ/ል መለስ ብርሃን (ህወሓት)
• በዳርፉር የኢትዮጵያ ሰላም ማስከበር ድጋፍ ሰጭ ቡድን አስተባባሪ ኮ/ል ዮሴፍ አሮን (ህወሓት)
• በዳርፉር የ13ኛ ሞተራይዝድ ሰላም ማስከበር ሻለቃ አዛዥ ኮ/ል ተክላይ ወ/ጊዮርጊስ (ህወሓት )
• በዳርፉር የ13ኛ ሞተራይዝድ ሰላም ማስከበር ሻለቃ የዘመቻ አዛዥ ሻለቃ ሀጎስ ነጋሽ (ህወሓት )

2 Comments

Comments are closed.

Previous Story

ለመላው የእስልምና ዕምነት ተከታይ ኢትዮጵያውያን በሙሉ፥እንኳን ለ፲፬፻፴፮(1436)ኛው የኢድ አል-አድሃ በዓል አደረሳችሁ!

Next Story

ዘማሪ እና ፓስተር ተከስተ ጌትነት በእምነት ሽፋን የወሲብ ቅሌት

Latest from Blog

“መነሻችን እዚህ መዳረሻችን እዚያ” የሚለው የዲያስፖራ ከንቱ አታካራ! – ክፍል ሁለት

በላይነህ አባተ (abatebelai@yahoo.com) በአንዳንድ ስብሰባዎችና የሕዝብ መገናኛ መድረኮች የሚታየው የአንዳንድ ዲያስፖራዎች  “መነሻችን እዚህ መዳረሻችን እዚያ” የበከተ ከንቱ አታካራ በልጅነታችን ወላጆቻችን ትምህርት እንዲሆነን ይተርኩልን የነበረውን ከጫጉላ ወጥተው ጎጆ ለመመስረት የታከቱ ሁለት ያልበሰሉ ባልና ሚስትን ታሪክ

መነሻችን አማራ መድረሻችን አማራ እና ወያኔያዊ መሠረቱ

የማይወጣ እንጀራ ከምጣዱ ያስታውቃል። የዛሬን አያድርገውና የትግሬ ልሂቆች “ትግራይ የጦቢያ መሠረት ናት ።  ጦቢያ ያለ ትግራይ፣ ትግራይ ያለ ጦቢያ ሊታሰቡ አይችሉም” በማለት ጦቢያዊ ከኛ ወዲያ ላሳር እያሉ አለቅጥ ይመጻደቁ፣ ይኩራሩ፣ ይታበዩ ነበር። ወያኔ

አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱባቸው ወንጀሎች ጥፋተኛ ተባሉ

ለአመታት በእረስር ላይ የሚገኙት  አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱባቸው የጥላቻ ንግግር ማሰራጨት እና የዕርስ በዕርስ ግጭት መቀስቀስ ወንጀሎች ጥፋተኛ መባላቸው ታውቋል፡፡ አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱበት ክሶች በዛሬ ቀጠሮ የጥፋተኝነት ፍርድ የሰጠው የፌደራል ከፍተኛ

ከ”ችርቻሮ” ድል አልፎ ለመሄድ የአንድነት አስፈላጊነት – ግርማ ካሳ

በአሁኑ ጊዜ ሁለት የፋኖ አሰላለፎች አሉ:: መኖር ያልነበረበት:: አንከር ሜዲያ ከሁለቱም አሰላለፎች፣ ሁለት ፋኖ መሪዎች ጋር ቃለ ምልልስ አድርጋለች፡፡ ሁለቱን አደመጥኩ፡፡ በሰማሁት ነገር ተደስቻለሁ:: ትልቅ ተስፋ እንድሰንቅም አድርጎኛል:: የአማራ ህዝባዊ ድርጅት የፖለቲካ
Go toTop