June 6, 2013
1 min read

ኑ! በገዢው ቡድን በግፍ የተጨፈጨፉ ሰማዕታትን በመዘከር የትግል ቃልኪዳናችንን እናድስ

UDJ Candlelight vigil

በሰኔ1- 1997 በመንግስት በግፍ የተጨፈጨፉ የሰላማዊ ትግል ሰማዕታትን ለመዘከር በአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ጽ/ቤት መርሀግብር ተዘጋጅቷል፡፡ መርሀግብሩ የህዝብ ድምፅ እንዲከበር በመጠየቃቸው በግፈኛው የኢህአዴግ ገዢ ቡድን የተደበደቡ፣የታሰሩና በየአደባባዩ የተገደሉትን ሰማዕታት ከመዘከር ባለፈ ብዙሀን የወደቁለት የዴሞክራሲያዊ ስርአት ምስረታ በኢትዮጵያውያን ህዝባዊ ንቅናቄ እውን እንዲሆን ቃልኪዳናችንን ምናድስበት ይሆናል፡፡ በመሆኑም በሀገራችን ዴሞክራሲያዊ ለውጥ እንዲመጣ የምትሹ ሀገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን ቅዳሜ ሰኔ1 ቀን 2005 ዓ.ም ከቀኑ 8 ሰዓት ጀምሮ በአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ጽ/ቤት በመርሀግብሩ ላይ እንድትገኙ ተጋብዛችኋል፡

አድራሻ፡- ቀበና መድኃኒአለም ቤተክርስቲያን ፊት ለፊት

በአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ የአዲስ አበባ ዞን

 

3 Comments

Comments are closed.

UDJ Images
Previous Story

የአንድነት የወረዳ 19 ምክትል ሰብሳቢ ዛሬ ፍርድ ቤት ይቀርባል

China ethiopia
Next Story

ከልማት መጋረጃው በስተጀርባ

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop