አማራውን በሁለንተናዊ መልኩ አዳክሞ መግዛት ወይም ማጥፋት፦ (በጌታቸው ፏፏቴ)

በጌታቸው ፏፏቴ)

ከጎራ ፈርዳ የተባረሩ አማሮች

ራስ ስሁል(ራስ ስዑል) ሚካኤል መቀመጫውን በጐንደሩ ቤተ-መንግሥት በማድረግ በሥሩ ንጉሶችን በማንገስ ከላይ ሆኖ የሚቆጣጠራት በመሳፍንቶች  የምትመራና አንድ ማዕከላዊ የሆነ ግዛቷ ለተወሰነ ጊዜ ተዳክሞ የነበረች ኢትዮጵያችን ይገዛ ነበር። በኋላ በመይሳው ካሣ(አፄ ቴዎድሮስ) የተገነባ ማዕከላዊ  መንግሥት ተመስርቶ እነሆ እኛ እስካለንበት ዘመን ደርሷል። የኛው ሞራልና ኢትዮጵያዊነት ወኔ ደግሞ የት እንደሚያደርሰን እናየዋለን።ወደ ራስ ስሁል ልመለስና  ራስ ስሁል ሚካኤል ጨካኝና ተንኮለኛ መሆናቸውን የሚያሳይ አንዱን ንጉሥ ከምግብ ጋር መርዝ በመጨመር አንደኛውን ንጉሥ በሻሽ አሳንቀው መግደላቸውን  የሚገልጽ አንድ ጹሑፍ አንብቤ ስለነበር የህወሃት ድርጅታዊ ፕሮግራም ከዚህ የተቀዳ ይሆን ? በማለት አንዳንድ የቀደምት ጸሓፍትን መመልከት እንዳለብኝ  የግድ ሆኖ አግኝቼዋለሁ።ራስ እየተባሉ ንጉሶችን ይገዙ የነበሩት ራስ ስሁል ሚካኤልና ዛሬ ህወሃት ብዙ የክልል ንጉሶችን አንግሶ የክልል ንጉሶችን እየገዛ ሕዝባችን  በጭቆና መዳፍ ሥር ወድቆ መተናፈሻ ተነፍጎት ሳይ ይህን ችግር —-[ሙሉውንለማንበብእዚህይጫኑ]—

ተጨማሪ ያንብቡ:  ማኀበረ ቅዱሳን በዌብሳይቱ ላወጣው ርዕሠ አንቀጽ የተሰጠ ምላሽ

3 Comments

  1. መግቢያ ጽሁፍህን እውነት ነው። “…አማራውን አዳክሞ መግዛት ወይም ማጥፋት እንደሆነ ይታወቃል።” ያልከው ግን ትክክል ኣይደለም ጅምሩም ከተማሪዎች ንቅናቄ የተለየ ግብ ኣልነበረው የትግል ስልት ካልሆነ በስተቀር። በኣመራሩ ግለሰቦች እነ መለስ፣ ስብሃት፣ ስዮም የመሳሰሉት ግን ለስልጣን ሲሉ ባማራ ጥላቻ ኣነሳስተው ሌሎችን ብሄርብሄረሰቦች ለመሳብ ቻሉ። የዘረዘርካቸው ኣሰቃቂ ከባህላችን ውጭ ለመፈጸም ቻሉ። እኔና ኣንተም በነሱ ምክንያት ታራራቅን። ተቃዋሚ ድርጅቶችም ከነሱ በባሰ መልኩ ተራራቁ እንጂ ኣልተቀራረቡም። ትምክህተኞች እና ጠባቦችም ህዝቡን ባልሆነ ጽህፎችና ንግግሮች ከፋፈሉት። ለኢትዮጵያ ኣስቦ መሰባሰብ መከነ፣ ስለዚህ ወደ ልቦናችን እንመለስ። በነሱ ተመሳሳይ መንገድ ኣንሂድ።

  2. Mnay people made mistakes: Sihul never been a king or assumed a kingship: he was just an advisor due to his knowlage of cannon law. That is all. the only thing is that he was powerfull adviser to the king interoperating cannon law. He intend to become a king but failed due to two factors:1. he killed human being/murder that forbid to become a king according to fitaheBegesit. 2 He was an immigrant tigre that his stature or blood line do not allow him to assume kingship.

  3. thank you gebereyesus and belachew for your comment i understand your opnion it is good to me. i am working on it and it will be publish soon.

Comments are closed.

Share