“የስልጣን ሽኩቻ እንጂ የሃይማኖት ችግር የለም” – አባ ገ/ሚካኤል ተሰማ (Video)

(ዘ-ሐበሻ) አባ ገ/ሚካኤል ተሰማ በሚኒሶታ የቅዱስ ዑራኤል ቤ/ክ አስተዳዳሪ ናቸው። ከወራት በፊት በሚኒሶታ በዋልድባ ገዳምና በቤ/ክ አንድነት ጉዳይ ላይ በተጠራ ስብሰባ ላይ ያደረጉትን ንግግር በቪድዮ ቀርጸነው የነበረ ቢሆንም፤ ምክንያቱ ባልታወቀ ምክንያት በሳናወጣው ቀርተን ነበር። ሆኖም ግን አሁንም በዋልድባ ያለው ገዳም ችግር እየተባባሰ በመምጣቱና የቤተክርስቲያን አንድነትም አደጋ ውስጥ እንዳለ በመገንዘብ ይህ ንግግራቸው ዛሬም ለዘ-ሐበሻ ተከታዮች ግንዛቤን ያስጨብጣል ብለን ስላሰብን ከወራት በኋላ አትመነዋል። ይመልከቱት።

ተጨማሪ ያንብቡ:  የሃይማኖት ጉዳይ ሊያስጨንቀን የሚገባው ለምድነው?

2 Comments

  1. God bless you, Aba. You are NOT like those “Hodam” Medhane Alem people ( you know who). We are with you all the way.

  2. yes, we are with you. you are absolutely right. Orthodox Christian is truth that takes us to the heaven. But this days we see a lot of selfish (HODAM QES and MIEMENAN) those are selling our people and churches to TPLF Cadres priests. All Minnesotans Ethiopians should stand together to get out this Cadres and from our church “Medanialem”. our church is our money that came from you and me contribution not from Cadres. Get up Ethiopians and stand up for our rights!!

Comments are closed.

Share