May 4, 2023 ዜና 1 min readየጎንደሩ ህዝባዊ እምቢተኝነት ሙሉ ዘገባ #image_titlehttps://youtu.be/jL1LrDn7VN8 የጎንደሩ ህዝባዊ እምቢተኝነት ሙሉ ዘገባ Facebook X Pinterest Linkedin Whatsapp Reddit Email 1 Comment ምከር ቢጤ ብዬ ይቺን ጻፍኩ። ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት ደሬ ኒውስን አዳመጥኩ፣ “የጎንደር ከተማ ሙሉ በሙሉ በፋኖ ቁጥጥር ሥር ዉላለች” የሚል “የድል ብስራት” በሚመስል ቃና ሲያበስር ሰማሁት። ቀጠል አድርጎ “መከላከያ አካባቢውን ሙሉ ለሙሉ ለቆ ወጥቷል” ሲል ጨመረበት። ፋኖ በውጊያ አባሮት ነው? ወይስ በራሱ ፈቃድ? የሚለውን ደሬ አልነገረንም። ከአነጋገሩ ግን ያለ ምንም ውጊያ እንደሆነ ግልጽ ነው። ያ ማለት ምን ማለት ነው ስል “ፋኖ የጎንደር ከተማ ነዋሪን ሰብዓዊ ጋሻ አደረገው’ ወደሚል ዜና ቀየርኩት። ለምን አትሉም? በህዝቡ ካልተፈለገና ፋኖ ሰላም ካመጣለት መከላከያ እንኳን ከጎንደር ሙሉ ለሙሉ ከአማራ ክልል ቢወጣስ? ምን ችግር አለው? አቢይስ “መንገድ ክፈት፣ አትክፈት” ብሎ አተካራ ቢፈጥር እና በከተማ ዉጊያ አላስፈላጊ የሲቪል ህይዎት ቢጠፋ “ከድጡ ወደ ማጡ” ይሆንበታል። እንጂ ምን ይጠቀማል? እናም ጎንደር ምን ያህል “ራሷን ዘግታ” እንደምትቆይ የሚታይ ይሆናል ማለት ነው። የጎንደሩን አይተው ሌሎች የአማራ ከተሞችም “ከተሞችን ተቆጣጠር” የሚለውን የፋኖ ስትራተጂ ይቀላቀሉ ይሆናል። ግን ከተማ መቆጣጠር ለምን ያህል ጊዜ? ገምት ብትሉኝ ከሶስት እስከ አምስት ቀን፣ ከዚያ በላይ ሊሄድ አይችልም። በዛሬ ጊዜ እንኳን መንገድና ሱቅ ዘግቶ እንዲሁም ህዝቡ ኑሮውን አልቻለውም። ከአምስት ቀን በላይ ከሄደ ደግሞ አማራ ክልል የመንግስት መፈራረስ ጅማሬ በግልጽ መታየት ጀመረ ማለት ነው። በሌላ አነጋገር “ጉዞ ወደ ጎበዝ አለቃ ዘመን”። በአንድ በኩል “አቢይ አህመድ አማራን ሊያጠፋ ነው” እያሉ ክስ፣ በሌላ በኩል አቢይን የጎዱ ይመስል አማራ ክልልን ወደ ሥርዓት አልባነት መግፋት። በፋኖ አይነት ኢመደበኛ አደረጃጀት እና የተደበላለቁ አባላት የአማራን ያህል የተወሳሰበ የፖለቲካ ትግል መምራት አይቻልም። ጉዳዩ “የማን ቤት ጠፍቶ የማን ሊበጅ ያውሬ መውለጃ ይሆናል እንጂ” ከሆነም ዉጤቱን ለመናገር ነቢይ መሆን አይጠይቅም። ማንንም ለመብታችሁ አትታገሉ አይባልም፤ ታገሉ! ነገር ግን የዚህ አይነት ትግል ከስሜታዊነት፣ ከእልህ ወጣ ብሎ እውነትን መጋፈጥን ይጠይቃል። በአጭሩ፤ ከተሞችን ፋኖ ተቆጣጠረ። ከዚያስ? ሰላሙን ያብዛልንReplyLeave a Reply Cancel replyYour email address will not be published. Δ Previous Storyየፓርላማ አባላት ያነሱት አስቸኳይ ጥያቄ | እነ ጃልመሮ ያቀረቡት አወዛጋቢ ሀሳብ ታወቀ Next Storyየብልፅግና መሪዎች “ከአልጋ ሲሉት ከአመድ” አባዜ!! Latest from Blog ደራሲና ገጣሚ፡- አበረ አዳሙ በአማራ ምሁራን መማክርት ጉባኤ ላይ ያቀረቡት ግጥም ደራሲና ገጣሚ፡- አበረ አዳሙ በአማራ ምሁራን መማክርት ጉባኤ ላይ ያቀረቡት ግጥም ጎጃም አቸፈር አገዛዙን በጣም አስደንግጧል | ብ/ጀኔራሉ ባህርዳር ላይ ተሸኘ ብ/ጀኔራሉ ባህርዳር ላይ ተሸኘ የጦር አውሮፕላኖች በሽሬ ሰማይ ህወሃት ሌላ ጦርነት አወጀ ብ/ጀኔራሉ ባህርዳር ላይ ተሸኘ የጦር አውሮፕላኖች በሽሬ ሰማይ ህወሃት ሌላ ጦርነት አወጀ አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን የጀኔራሎች ግምገማ ሾልኮ ወጣ ” ከአቅማችን በላይ ሆኗል” የክልሉ ፕሬዚዳንት ደብዛቸው ጠፋ የጀኔራሎች ግምገማ ሾልኮ ወጣ ” ከአቅማችን በላይ ሆኗል” የክልሉ ፕሬዚዳንት ደብዛቸው ጠፋ
ምከር ቢጤ ብዬ ይቺን ጻፍኩ። ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት ደሬ ኒውስን አዳመጥኩ፣ “የጎንደር ከተማ ሙሉ በሙሉ በፋኖ ቁጥጥር ሥር ዉላለች” የሚል “የድል ብስራት” በሚመስል ቃና ሲያበስር ሰማሁት። ቀጠል አድርጎ “መከላከያ አካባቢውን ሙሉ ለሙሉ ለቆ ወጥቷል” ሲል ጨመረበት። ፋኖ በውጊያ አባሮት ነው? ወይስ በራሱ ፈቃድ? የሚለውን ደሬ አልነገረንም። ከአነጋገሩ ግን ያለ ምንም ውጊያ እንደሆነ ግልጽ ነው። ያ ማለት ምን ማለት ነው ስል “ፋኖ የጎንደር ከተማ ነዋሪን ሰብዓዊ ጋሻ አደረገው’ ወደሚል ዜና ቀየርኩት። ለምን አትሉም? በህዝቡ ካልተፈለገና ፋኖ ሰላም ካመጣለት መከላከያ እንኳን ከጎንደር ሙሉ ለሙሉ ከአማራ ክልል ቢወጣስ? ምን ችግር አለው? አቢይስ “መንገድ ክፈት፣ አትክፈት” ብሎ አተካራ ቢፈጥር እና በከተማ ዉጊያ አላስፈላጊ የሲቪል ህይዎት ቢጠፋ “ከድጡ ወደ ማጡ” ይሆንበታል። እንጂ ምን ይጠቀማል? እናም ጎንደር ምን ያህል “ራሷን ዘግታ” እንደምትቆይ የሚታይ ይሆናል ማለት ነው። የጎንደሩን አይተው ሌሎች የአማራ ከተሞችም “ከተሞችን ተቆጣጠር” የሚለውን የፋኖ ስትራተጂ ይቀላቀሉ ይሆናል። ግን ከተማ መቆጣጠር ለምን ያህል ጊዜ? ገምት ብትሉኝ ከሶስት እስከ አምስት ቀን፣ ከዚያ በላይ ሊሄድ አይችልም። በዛሬ ጊዜ እንኳን መንገድና ሱቅ ዘግቶ እንዲሁም ህዝቡ ኑሮውን አልቻለውም። ከአምስት ቀን በላይ ከሄደ ደግሞ አማራ ክልል የመንግስት መፈራረስ ጅማሬ በግልጽ መታየት ጀመረ ማለት ነው። በሌላ አነጋገር “ጉዞ ወደ ጎበዝ አለቃ ዘመን”። በአንድ በኩል “አቢይ አህመድ አማራን ሊያጠፋ ነው” እያሉ ክስ፣ በሌላ በኩል አቢይን የጎዱ ይመስል አማራ ክልልን ወደ ሥርዓት አልባነት መግፋት። በፋኖ አይነት ኢመደበኛ አደረጃጀት እና የተደበላለቁ አባላት የአማራን ያህል የተወሳሰበ የፖለቲካ ትግል መምራት አይቻልም። ጉዳዩ “የማን ቤት ጠፍቶ የማን ሊበጅ ያውሬ መውለጃ ይሆናል እንጂ” ከሆነም ዉጤቱን ለመናገር ነቢይ መሆን አይጠይቅም። ማንንም ለመብታችሁ አትታገሉ አይባልም፤ ታገሉ! ነገር ግን የዚህ አይነት ትግል ከስሜታዊነት፣ ከእልህ ወጣ ብሎ እውነትን መጋፈጥን ይጠይቃል። በአጭሩ፤ ከተሞችን ፋኖ ተቆጣጠረ። ከዚያስ? ሰላሙን ያብዛልንReply
ደራሲና ገጣሚ፡- አበረ አዳሙ በአማራ ምሁራን መማክርት ጉባኤ ላይ ያቀረቡት ግጥም ደራሲና ገጣሚ፡- አበረ አዳሙ በአማራ ምሁራን መማክርት ጉባኤ ላይ ያቀረቡት ግጥም
ብ/ጀኔራሉ ባህርዳር ላይ ተሸኘ የጦር አውሮፕላኖች በሽሬ ሰማይ ህወሃት ሌላ ጦርነት አወጀ ብ/ጀኔራሉ ባህርዳር ላይ ተሸኘ የጦር አውሮፕላኖች በሽሬ ሰማይ ህወሃት ሌላ ጦርነት አወጀ
አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
የጀኔራሎች ግምገማ ሾልኮ ወጣ ” ከአቅማችን በላይ ሆኗል” የክልሉ ፕሬዚዳንት ደብዛቸው ጠፋ የጀኔራሎች ግምገማ ሾልኮ ወጣ ” ከአቅማችን በላይ ሆኗል” የክልሉ ፕሬዚዳንት ደብዛቸው ጠፋ