በ ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ላይ የሚደርሰውን አፈናና በደል በ አስቸኳይ የማይቆም ከሆነ ከስልጣኔ በፍቃዴ እለቃለሁ

በ ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ላይ የሚደርሰውን አፈናና በደል በ አስቸኳይ የማይቆም ከሆነ ከስልጣኔ በፍቃዴ እለቃለው ከ ቅዱሳን አባቶቼ ጋርም ፊት ለፊት ሆኜ ለ እውነት እና ለቤተክርስቲያኔ እሰለፋለው
ፕሬዝደንት ሳህለወርቅ ዘውዴ

ተጨማሪ ያንብቡ:  አንድነት በደሴ የጠራው የተቃውሞ ሰልፍ ቪድዮ በከፊል

5 Comments

  1. ሁሉም ክብር ያላቸው ተሿሚዎች ይለቃሉ ከአገኘሁ ተሻገር፣ተመስገን ጥሩነህ፣ግርማ የሽጥላ፣ደመቀ መኮንን በስተቀር። ገዱም ባያባርረው መልቀቁን እጠራጠራለሁ።

  2. ሲጀመር እንደ እርሶ በጥሩ ስብእና የኖረ ሰው እንደዛ አይነቱን የአውሬ መንጋ ባይቀላቀል ጥሩ ነበር በናንተ ተክለ ሰውነት ሰው መስለው ቁመው ነበር፡፡ ከብአዴን በስተቀር ሁሉም እንደሚለቁ እንገምታለን፡፡

  3. The campaign moving forward is against such baseless and fake divisive social media that has no credentials. This is a promise and not an empty threat.

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Share