January 5, 2023
3 mins read

በአሁን ሰዓት የኢትዮጵያ ህልውና አደጋዎች

abiy ahemed
1. ብቃት አልባው ጠ/ሚ
2. የበሰበሰው በሙስና የዘቀጠው እና የመከነው ብልጽግና ፓርቲ የመንግሰትን የማስፈጸም አቅም ማሳጣቱ
3. በበቀል ስሜት ጠላቴ ያለውን የአማራን ህዝብ ሊፈጅ ከእነትጥቁ ገብቶ ዘር ማጥፋት በመንግሰት መዋቅራዊ ድጋፍ እየፈጸመ ያለው ኦነግ
4. በኦህዴድ ከሀዲነት እና ተረኝነት ምሬት ከፓርቲው የሚወጡ አንጃዎች እና ብሔሮች
5. በከፍተኛው ዘር ማጥፋት በእልህ እና ቁጭት እየጋመ ያለው የአማራ ብሔርተኝነት
6. በበቀል ስሜት የልቡን በልቡ ይዞ ወደ መንግሰት አስተዳደር እየመጣ ያለው ብርቱው ህወሓት
7. መለስ ዜናዊ ሊፈታው ያልቻለው እና ቀስ በቀስ ስር ወደ ሰደደ ጥላቻ እየተቀየረ ያለው የአዲስ አበባ ህዝብ ሊቀሰቅስ የሚችለው ከፍተኛ ህዝባዊ እምቢተኝነት እና አመጽ
8. በማድበስበስ በአሻጥር እና አለፍ ሲልም አፍ አውጥተው የኦሮሞን ጥቅም እስካልነካ ድረስ ወልቃይትም ራያም ወደ ትግራይ መመለስ ይችላሉ የሚለው የደካማው ጠ/ሚ አቋም አማራ እና ትግራይ ወደ ማይቀር ጦርነት ቢገቡ ይዳከሙልኛል የሚለው የተሳሳተ ስሌት
9. በሁለቱ አመት ጦርነት ውጤት ቀያሪ የነበረችው ኤርትራ ህልውናዋን ለማስጠበቅ በአማራ ኃይሎች በአፋሮች እና እንደአዲስ በአዳራጀችው የደካማዋ ሶማሊያ ጦር ልትፈጥር የምትችለው ጫና
10. የደቡብ አፍሪካው ስምምነት የሰብዓዊ መብት ጥሰት የፈጸሙ ዘር ማጥፋትን ሴቶች እና ህጻናትን በበቀል ሲደፍሩ በነበሩ በሁለቱም ተፋላሚዎች ውስጥ ያሉ ወንጀለኞችን ለፍርድ እንዲቀርቡ ጉዳዩም በገለልተኛ ወገን እንዲጣራ አለማድረጉ ወደ ዳግም ጦርነት ላለመመለስ ዋስትና አለመስጠቱ
11. የውጭ ኃይሎች የሚፈጥሩት እና እየፈጠሩ ያሉት ከፍተኛ ጫና
12. በብቃት አልባው በሙስና በዘቀጠው እና በዘር እየታመሰ ባለው ብልጽግና ችግር እየደረሱ ያሉት የኢኮኖሚ ቀውሶች አሁን ባለው ሁኔታ ሊሻሻሉ የማይችሉ በመሆናቸው…
.
የኢትዮጵያ ጉዳይ የጋራ የህልውና ጉዳይ በመሆኑ ምሁራን ወጣቶች የፖለቲካ ፓርቲዎች እና መላው ህዝብ በሀገሪቱ ዘላቂ ሰላም ዲሞክራሲያዊ አስተዳደር እና ፍትሕ እንዲሰፍን ከጎሰኝነት እና ጠባብ ብሔረተኝነት ወጥተው ለሰብዓዊነት እና እኩል ተጠቃሚነት በሁሉም መድረክ ሰላማዊ ትግል ማድረግ ይጠበቅባቸዋል፡፡
PLEASE SHARE THIS MESSAGE FOR ALL ETHIOPIANS
ዮናስ

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Latest from Blog

January 20, 2025 ጠገናው ጎሹ የአቤ ጎበኛው አልወለድም ለወገኖቹ መብት መከበር ሲል ባደረገው ጥረት ምክንያት እንደ ወንጀለኛ ተቆጥሮ ይሙት በቃ በፈረዱበት ጊዜ በምላሳቸው መልካም  አድርጎ ስለ መገኘት እያወሩ በድርጊት ግን ተቃራኔውን የሚያደርጉ ሁሉ

ወዮ ለመከረኛው የአገሬ ህዝብ እንጅ  ታየማ ታየ ነው

መኮንን ሻውል ወልደጊዮርጊስ “ ሰው የሰነፎችን ዜማ ከሚሰማ ይልቅ የጠቢባንን ተግሣጽ መስማት ይሻለዋል። ”   — መክብብ 7፥5 እስቲ ቆም ብለን በማሰብ  ራሳችንን እንፈትሽ ።  እንደ ሰው ፣ የምንጓዝበት መንገድ ትክክል ነውን ? ከቶስ ሰው መሆናችንን እናምናለንን ? እያንዳንዳችን ሰው መሆናችንን እስካላመንን ጊዜ ድረስ ጥላቻችን እየገዘፈ

 ለሀገር ክብርና ብልፅግና ብለን ፤ ቆም ብለን በማሰብ ፤ ህሊናችንን ከጥላቻ እናፅዳ

                                                         ፈቃዱ በቀለ(ዶ/ር)                                                       ጥር 12፣ 2017(January 20, 2025) ጆ ባይደን ስልጣናቸውን ለማስረከብ ጥቂት ቀናት ሲቀራቸው በአሜሪካን ምድር በጣም አደገኛ የሆነ የኦሊጋርኪ መደብ እንደተፈጠረና፣ የአሜሪካንንም ዲሞክራሲ አደጋ ውስጥ ሊጥለው እንደሚችል ተናግረዋል።  ጆ ባይደን እንዳሉት በተለይም በሃይ ቴክ

አሜሪካ ወደ ኦሊጋርኪ አገዛዝ እያመራ ነው! ጆ ባይደን ስልጣን ለመልቀቅ ጥቂታ ቀናት ሲቀራቸው የተናዘዙት!!

ከነፃነት ዘገዬ የአራት ኪሎው ኦነግ ሸኔ ከቁጥር ጋር እንደተጣላ ዕድሜውን አገባደደ፡፡ ኦነግ/ኦህዲድ ዛሬም ሆነ ዱሮ፣ በቤተ መንግሥትም ይሁን በጫካ ቁጥር ላይ ያለው አቋም ምን ጊዜም ያስደንቀኛል፡፡ ደግሞም እየባሰባቸው እንጂ ሲቀንሱ አይታዩም፡፡ ጥቂት

80 ቢሊዮን ብር ስንት ብር ነው?

በላይነህ አባተ ([email protected]) መልአከ ብርሃን አድማሱ ጀምበሬ ምዕራባውያን የኢትዮጵያን ልጆች እያታለሉና እየደለሉ ከእምነታቸው ለመንጠቅ ሲቃጡ በ1951 ዓ ም ባሳተሙት ‘መድሎተ አሚን ወይም የሃማኖት ሚዛን ጥልቅ መጽሐፍ ሽፋን ላይ ሕዝብ ልቡናውን፣ ዓይኑን፣ ጀሮውንና

ሰው ሆይ!

“በአንደበቴ እንዳልስት መንገዴን እጠብቃለሁ፤ ኃጢአተኛ በፊቴ በተቃወመኝ ጊዜ በአፌ ላይ ጠባቂ አኖራለሁ።”  መዝሙረ ዳዊት 39:1 ወንድሙ መኰንን፣ ኢንግላንድ 15 January 2025 መግቢያ የአገር መሪ፣ በስሜታዊነት እንዳመጣለት አይዘረግፍም። እያንዳንዷ ንግግሩ እየተሰነጠቀች ትታይበታለች። ንግግሩ ቁጥብ መሆን

ከተዘራ ያልታረመ አንደበት የጠቅላይ ሚኒስትር አነጋጋሪ ንግግሮች

አስቻለው ፈጠነ የኢትዮጵያን ባህላዊ ሙዚቃ ከዘመናዊ ተፅዕኖዎች ጋር በማዋሃድ ባሳየው ልዩ ችሎታ የተቸረው አርቲስት ነው ። ጥበባዊ ጥረቱ ብዙ ጊዜ የኢትዮጵያን ጥልቅ ባህላዊ ትሩፋት እና የሙዚቃ ልምምዶች በልዩ ሚዛን፣ ዜማ እና ዜማ

አሞራው ካሞራ | አስቻለው ፈጠነ

January 15, 2025
ፈራ ተባ እያልን እንጂ ስለፋኖ ትግልና አደረጃጀት ብዙ የሚባል ነገር አለ፡፡ እንዳጀማመሩ ቢሆን ኖሮ እስካሁን ፋኖ ኢትዮጵያን በአጠቃላይና አማራን በተለይ ከታወጀባቸው የመፈራረስና የዕልቂት ኦነግ-ኦህዲዊ ዐዋጅ ነጻ ባወጣቸው ነበር፡፡ ይሁንና በምናውቀውም በማናውቀውም በምንገምተውም

ይድረስ ለፋኖ አደረጃጀቶች በያሉበት – ነፃነት ዘገዬ

Go toTop