July 2, 2022 ዜና 1 min readበሸዋሮቢት በንፁሃን ላይ የመንግሥት ታጣቂዎች በከፈቱት ተኩስ የተሰው ሰዎች ቁጥር ከጊዜ ጊዜ እየጨመረ ነው ይህ ዜና እስከተጠናቀረበት ጊዜ ድረስ ሰባት ሰዎች መሰዋታቸው ይፋ ሆኗል።ከጤና ተቋማት እየወጡ ያሉ ምስጢራዊ መረጃዎች እንደሚያሳዩት ደግሞ፣ የሟቾች ቁጥር ወደ 12 ከፍ ሊል ይችላል። ከሃያ በላይ ቁስለኞችም በመታከም ላይ ናቸው።“የመንግሥት ታጣቂዎች ቁስለኛ ለማሳከም የሄደን ሰው ሁሉ በጥይት ገድለዋል። ባጃጅ ውስጥ ነው የገደሏቸው። ሕዝቡ እያለቀሰ ነው” ብለዋል ያነጋገርናቸው የዓይን ምስክር።“መንግሥት መምራት አቅቶታል። የሕዝቡን ጥያቄ መመለስ ባይችል እንኳን፣ ማወያያት ሲገባው በንፁሃን ላይ ተኮሰ። የመንግሥት እንቅስቃሴ ከዕለት ወደ ዕለት የሕዝቡን ቁጣ እየጨመረው ነው” በማለትም ያነጋገርናቸው የመረጃ ምንጭ ጨምረዋል።አገዛዙ በሸዋሮቢት ተኩሶ የገደላቸውን ሰዎች ለመደበቅና ቁጥሩን ለማሳነስ እየሞከረም ይገኛል።ዘገባው—-ሰሜን አሜሪካ ባልደራስhttps://zehabesha.com/ethiopian-security-forces-open-fire-on-protesting-crowd-in-shewa-robit-killing-and-injuring-many/ Facebook X Pinterest Linkedin Whatsapp Reddit Email Leave a Reply Cancel replyYour email address will not be published. Δ Previous Storyከትግራይ የመጡ የሽብር ቡድኑ አባላት በቁጥጥር ሥር ዋሉ Next Storyአዲስ አበባ ያለው የኦነግ ቢሮ በኦነግ ሸኔ ላይ እየተወሰደ ነው ያለው ወታደራዊ እርምጃ እንዲቆም ጠየቀ Latest from Blog ደራሲና ገጣሚ፡- አበረ አዳሙ በአማራ ምሁራን መማክርት ጉባኤ ላይ ያቀረቡት ግጥም ደራሲና ገጣሚ፡- አበረ አዳሙ በአማራ ምሁራን መማክርት ጉባኤ ላይ ያቀረቡት ግጥም ጎጃም አቸፈር አገዛዙን በጣም አስደንግጧል | ብ/ጀኔራሉ ባህርዳር ላይ ተሸኘ ብ/ጀኔራሉ ባህርዳር ላይ ተሸኘ የጦር አውሮፕላኖች በሽሬ ሰማይ ህወሃት ሌላ ጦርነት አወጀ ብ/ጀኔራሉ ባህርዳር ላይ ተሸኘ የጦር አውሮፕላኖች በሽሬ ሰማይ ህወሃት ሌላ ጦርነት አወጀ አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን የጀኔራሎች ግምገማ ሾልኮ ወጣ ” ከአቅማችን በላይ ሆኗል” የክልሉ ፕሬዚዳንት ደብዛቸው ጠፋ የጀኔራሎች ግምገማ ሾልኮ ወጣ ” ከአቅማችን በላይ ሆኗል” የክልሉ ፕሬዚዳንት ደብዛቸው ጠፋ
ደራሲና ገጣሚ፡- አበረ አዳሙ በአማራ ምሁራን መማክርት ጉባኤ ላይ ያቀረቡት ግጥም ደራሲና ገጣሚ፡- አበረ አዳሙ በአማራ ምሁራን መማክርት ጉባኤ ላይ ያቀረቡት ግጥም
ብ/ጀኔራሉ ባህርዳር ላይ ተሸኘ የጦር አውሮፕላኖች በሽሬ ሰማይ ህወሃት ሌላ ጦርነት አወጀ ብ/ጀኔራሉ ባህርዳር ላይ ተሸኘ የጦር አውሮፕላኖች በሽሬ ሰማይ ህወሃት ሌላ ጦርነት አወጀ
አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
የጀኔራሎች ግምገማ ሾልኮ ወጣ ” ከአቅማችን በላይ ሆኗል” የክልሉ ፕሬዚዳንት ደብዛቸው ጠፋ የጀኔራሎች ግምገማ ሾልኮ ወጣ ” ከአቅማችን በላይ ሆኗል” የክልሉ ፕሬዚዳንት ደብዛቸው ጠፋ