July 2, 2022
1 min read

ከትግራይ የመጡ የሽብር ቡድኑ አባላት በቁጥጥር ሥር ዋሉ

289658634 3235484913360632 6991151912790405950 n
289658634 3235484913360632 6991151912790405950 n
ሰኔ 25 ቀን 2014 (ኢዜአ) ከትግራይ የመጡ የሽብር ቡድኑ ታጣቂ አባል እንደሆኑ የተጠረጠሩ ሁለት ሰዎች በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለከተማ በተለምዶ ቱሉ ዲምቱ ተብሎ የሚታወቀው አካባቢ ከቀኑ 11:00 ሰዓት ላይ በቁጥጥር ሥር እንዲውሉ መደረጉ ተገልጿል።
በቁጥጥር ሥር የዋሉት
1ኛ. ዘመን ገ/እግዚአብሔር (የጥበቃ መምሪያ አባል የነበረ የፈንጂ ባለሞያ)
2 ኛ. ገ/ኪዳን ገ/ጻድቅ የቡድኑ ታጣቂ አባል ናቸው።
በተጠርጣሪዎቹ ላይ ከፌደራል ፖሊስ ጋር በመሆን ምርመራ መጀመሩን ያመለከተው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ጽህፈት ቤት በፌስቡክ ገለጹ መረጃ በቀጣይ ውጤቱን እንደሚገልጽ አመላክቷል።

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Cry Ethiopia 1
Previous Story

“ይህ ትውልድ! —“ – ፊልጶስ

291897445 619922073032385 8076187310552108346 n
Next Story

በሸዋሮቢት በንፁሃን ላይ የመንግሥት ታጣቂዎች በከፈቱት ተኩስ የተሰው ሰዎች ቁጥር ከጊዜ ጊዜ እየጨመረ ነው

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop