~ ጦሩን ስትመራ የነበረችው የጁንታው አዋጊም ተገላለች
~ ከምሽቱ 3:00 ሰዓት አካባቢ በደብረታቦር ዩኒቨርሲቲ መድፍ ይተኮሳል ሁሉም የደብረ ታቦርና አካባቢው ነዋሪ እንዳትደነግጡ
~ ደብረ ታቦርም አሁንም በተኩስ ደስተውን እየገለፀ ይገኛል።
~ እንዲሁም አንድ ገበሬ በመጥረቢያ 8 ሽፍታ ገሏል
Derbew Ameshe
የደብረታባር ከተማ ወጣቶች ወደ ግንባር እየተመሙ ነው።
በዛሬው ዕለት የደብረታባር ከተማ ወጣቶች ከመከላከያ፣ከልዩ ሃይልና ሚሊሻዎቻችን ጋር ለሀገራችን አብረን እንዋደቃለን በማለት በነቂስ በመውጣት መሳሪያ ያለው መሳሪያውን የሌለው ደግሞ መጥረቢያ ፣ጎራዴ፣ ጦር እና ሌሎች መሳሪያዎችን በመያዝ የአባቶቻችን ታሪክ እንደግመዋለን በሚል ወደግንባር እየተመሙ ነው፡፡
ደብረታቦር ኮሙኒኬሽን ነሐሴ 08 ቀን 2013 ዓ.ም