ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ 6ኛው ብሔራዊ ምርጫ ሂደትን በተመለከተና ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ያስተላለፉት መልዕክት
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ 6ኛው ብሔራዊ ምርጫ ሂደትን በተመለከተና ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ያስተላለፉት መልዕክት
የእንግዳ ልኡክ ጽሁፎችን የአርትዖት አምዶችን ወይም አስተያየቶችን እና ትንታኔዎች መጣጥፎችን እንቀበላለን:: ሀሳበወትን እና እውቀትዎን ለአንባቢዎቻችን እንዲያካፍሉ እንጋብዛችኋለን። ጽሑፋችሁ በዓለም ዙሪያ በሚሊዮን የሚቆጠሩ አንባቢዎችን ይደርሳል፣ ያለቀ ጽሁፍ በ admin@zehabesha.com በኩል ያቅርቡ! የሚሰነዘሩ አስተያየቶች ደራሲውን ብቻ የሚያንፀባርቁ እንጂ የዘ-ሐበሻ ዶት ኮም ኦፊሴላዊ ፖሊሲ ወይም አቋም የሚያንፀባርቁ አይሆኑም!!
አብን እንደ ፖለቲካ ድርጅት ለኢትዮጵያ ክፉ ያስባል ማለቱ ይከብዳል። ነገር ግን ከኮንትሮባንድ መሳሪያ ቸርቻሪዎች እስከ ጸረ ኢትዮጵያ ህይሎች ከመጀመሪያው ጀምሮ ስሙን እየተጠቀሙበት ሊሆን እንደሚችል መገመቱ አይከብድም። በደሴ እና ባህር ዳር ሰልፎች ላይ የተሰሙት አንዳንድ መፈክሮች እና የተፈጸሙት ድርጊቶች ስኔ 15 ላለመደገሙ ምን ዋስትና አለ ያሰኛል [ዋናው አቢይ አስገደለ ብሎ ማጮሁ ነው!]።። ጥያቄው አብን ራሱን ከነዚህ ሃይሎች እንዴት ይከላከላል [dissociate] ነው?
የጎንደር ሰልፍ የተለየ ምልክት ሰጥትዋል [ለዝናሽ ታያቸው ብሎ ነው እንዳትሉ እንጂ!]። ይህ ክስተት ደግሞ አብን ልክ እንደ ኦነግ በአካባቢያዊነት ተሰነጣጥቆ ህልውናውንም ሊያሳጣው ይችላል። “ቋንቋ ብቻውን አንድ አያደርግም” የሚለውን ሁሌም ማስታወሱ ጠቃሚ ነው።
በምርጫ ብቻ!