https://youtu.be/GMjaXoaAvho?si=JHLNavMjxMse3KFg
https://youtu.be/zsnYsJHwmfg?si=MZnzCl3JpShe5ByK
የባህርዳር ውጥረት – ምን ተፈጠረ? | የአማራ ፋኖ በጎንደር አርበኛ ባዩ ቀናው መግለጫ አወጡ | ገዱ አንዳርጋቸው ፋኖን ተቀላቀሉ
https://youtu.be/GMjaXoaAvho?si=JHLNavMjxMse3KFg
https://youtu.be/zsnYsJHwmfg?si=MZnzCl3JpShe5ByK
የባህርዳር ውጥረት – ምን ተፈጠረ? | የአማራ ፋኖ በጎንደር አርበኛ ባዩ ቀናው መግለጫ አወጡ | ገዱ አንዳርጋቸው ፋኖን ተቀላቀሉ
Yichi gonbes gonbes iqa lemansat nat.
Gedu is equally responsible for Amhara genocide as much as TPLF’s debretsion or OLF’s abiy ahmed. An attempt to reestablish the ethnic apartheid train using recycled train parts is not going to work. Ethnic apartheid must go and its criminal proponents must face charges for their evil act. A US attempt to resuscitate the EPRDF is not going to save the Amhara people from the impending genocide or Ethiopia from the planned destruction. Gedu should replace the twenty thousand Fannos that he threw in Abiy Ahmed’s desert dungeons. Gedu cannot join the free Fannos or the Fanno freedom movement. Amhara need to expose this elementary OPDO confuse and convince drama unless they want to assist in their own genocide.
ገዱ ፋኖን ተቀላቀለ?
ይህ በፋኖ ላይ ቀልድ ነው?
ለምንድነው እንያው በፋኖ ስም ማጥፋት የተሰማሩ ሰዎች የውሸት ፋኖዎችን በማወጅ ሥራ የተጠመዱት?
አሁን 2024 እንጂ 2018 አይደለም. ስለዚህ, ጥያቄዎችን እንጠይቃለን
አንጋፋው የኦነግ መሪ ዲማ ነገዎ ከሀገር እንዳይወጡ ሲከለከሉ ገዱ ወደ አውሮፓ እና አሜሪካ እንዲሄድ እንዴት ተፈቀደለት? ዶ/ር ደሳለኝ በኦሮሚያ በግፍ ለተጨፈጨፉት በሺዎች የሚቆጠሩ ንፁሃን አማራ የሃዘን ቀን ለማክበር ፓርላማ ውስጥ መጮህ እንኳን ሲያቅታቸው፣ ገዱ እንዴት በዚያው ፓርላማ ውስጥ ያስተላለፈውን ሙሉ ሂስ መልእክቱን እንዲናገር ተፈቀደለት?
ኢህአዴግ በአንጋፋዎቹ የአማራ መሪዎች ላይ የተካሄደውን
የስም ማጥፋት/ የፖለቲካ ስብዕና ግድያ ዘመቻ በቅርቡ ሲያጠናቅቅ ገዱ በዋሽንግተን ዲሲ የተገኘበት እና የንስሃው ነገር ምን ያህል “የአገጣጣሚ” ጉዳይ ነው?
ገዱ ከወንጀለኛ ጓዶቹ ጋር የዘር ማጥፋት ወንጀል የፈጸመበትን አማራ ለመወከል በስቴት ዲፓርትመንት ወኪሎች እንዴትተመራጭ ሆነ?
በሌላ ቃል
የብሄር አፓርታይድ ክልላዊ ስርዓት ጎምቱ ካድሬዎችን የአሜሪካ የመንግስት ዲፓርትመንት በንቃት እየፈለገ የዘር ማጥፋት ዘመቻ ያደረጉበትን አማራ ኢንዲወክሉ እየሰራ መሆኑን ስናይ ምን ይነግረናል?
አማራው በሌላ ዙር ውዥንብር ውስጥ ወድቆ: በሌላ ዙር የ”ግራ መጋባት” እና “ማሳመን” ስልት የአጭበርባሪዎች ሰለባ ከሆነ… እንደ ህዝብ ስለባህሪያችን አንድ ነገር ይናገራል።
ሸዋ ሕዝብ ድርጅት (ሸሕድ)
ማስታወቂያ!
ሸሕድ ዓመታዊ ጉባዔዉን በዚሁ ሐምሌ ወር አድርጎዋል። ባለፈዉ ዓመት ግንቦት ታላቁ አርበኛ እስክንድር ነጋ ያማራ ሕዝብ ግንባር (ዐሕግ) መመሥረቱን ይፋ ካደረገ በሁዋላ ነበር ያማራ ሕዝብ የሕልዉና ትግል ተቀጣጥሎ ይኸዉ አንድ ዓመት የሞላዉ። ያጋሚዶ ወያኔ ትግሬ ባንዳ ዉላጆችና ቀጥሎም የነ አቢይ አሕመድ ጋላ አረመኔ ጨፍጫፊ መጤ ወራሪ ኦነጋዉያን ጉጀሌዎች ቅምጥ የባሕር ዳር ምስለኔ አሳማ አጋሰሱን ብአዴን-ብልፅግና ተብዬውንና የኦሮሙማ ፋሽስት ዙፋን ጠባቂ የኦነግ ጋላ ጎሣ መከላከያን ድባቅ መቶ መዉጫ መግቢያ አሳጥቶታል፤ ሥንቅና ትጥቁን ቀምቶ ፋኖ ራሱን አስታጥቆዋል፤ ወራሪዉን የጠላት ሠራዊት በገፍ ማርኮታል። ታዲያ! እነ አቢይ አሕመድ፣ ሽመልስ አብዲሳና አዳነች አበቤ “ነፍጠኛ ዐማራን ሰብረነዋል፤ እኛ ያልፈቀድንለትና የማይስማማን ማንም ሌላ ባሕር ዳር ላይ ምስለኔ አይሆንም፣ ወዘተረፈ” እያሉ ሲፎልሉ የነበሩት፣ ዘወትር ሰላማዊ ያማራ ገበሬዎችን በወለጋ፣ በጅማ፣ በሸዋ፣ ባሩሲ፣ በሐረርጌና በባሌ የሚያስጨፈጨፉት፣ የሚያፈናቅሉት፣ ዐማራዉን ለይተው አዲስ አበባ እንዳይገባ ያስደረጉት፣ የነዋሪዉንም ቤት በመናገሻ አዉራጃ አዲስ አበባ እያፈረሱ በገፍ እያፈናቀሉት ያሉት ናቸዉ በአሁነ ጊዜ ከዛሬ ነገ ፋኖ አዲስ አበባ ይገባል ብለዉ በሥጋትና ጭንቀት የበረገጉት። አዎ! እየተንበጫበጩም ስለሆነ ክልላችን በሚሉት በግዳጅ የብሔራዊ ውትድርና ሥልጠና እያስደረጉ ይገኛሉ። የተረኝነት መንግሥታችን የሚሉት ባማራዉ ፋኖ ተጋድሎ ሊወገድ የተቃረበ ስለሆነም ነዉ ኦነጋዉያን እነ አቢይ አሕመድ ከአርባ ዙር በላይ ያሠለጠኑትን ልዩ ኃይል የብሔራዊ መከላከያ ደንብ ልብስ አልብሰዉ፣ የፋኖን ወደ አራት ኪሎ ግስጋሴ ለመግታት፣ የምስለኔያቸው ብአዴንን ግባተ መሬት ለማስቆም ተመኝተዉ ፍጹም አረመኔ ቡከን ፤ ሌባ ዘራፊ ሠራዊታቸዉን በገፍ ባማራ ምድር ያስገቡት። የውትድርና ሥርዓትና ደንብ የለሹ ወራሪ አራዊት ከፋኖ ሕዝባዊ ሥራዊት ጋራ በግንባር ገጥሞ መዋጋት የማይችለዉ አረመኔ መንጋ ሲፈረጥጥ ሰላማዊ ያማራ ልጆችንና ወላጆችን፣ አዛዉንቶችን፣ ገዳማዉያን መነኮሳትን፣ ሼሆችን ጨፍጭፈዋል። ትምህርት ቤት፣ ጤና ጣቢያ ፤ ሐኪም ቤት፣ ቤተ ክርስቲያንና መስጊዶችን የጦር ሰፈሩ ምሽግ አድርገዋቸዋል። ስለሆነም አቢይ አሕመድ የጦር ወንጀለኛ ነዉ። ሁሉም ኦነጋዉያን ላማራ ሕዝብ የዘር ፍጅትና ማፅዳት ለፍርድ ይቀርባሉ።
ዓመት ያስቆጠረው ያማራ ሕዝብ የሕልዉና ትግል በድል ዋዜማ ላይ ነዉ። ይህን ሂደት ቢቻላቸዉ ለመጥለፍ፣ ለመቀልበስና የሕልዉና ትግሉ ከሽፎ ዐማራዉ ሕዝብ የሴራ ፖለቲካቸዉ ሰለባ ሆኖ እንዲቀጥል፣ ባማራዉ ሕዝብ ኪሣራና አግልሎት ቅጥርኛ ባንዳዎቹ የዘረጉት የባንቱስታን አፓርታይድ የጎሣ አጥር /ክልል/አስተዳደራዊ መዋቅር ዘላቂ ሆኖ እንዲኖር የሚፈልጉት ሁሉም ፀረ-ዐማራ የቀበሮ ባሕታዉያን ዐማራ ሳይሆኑ ያማራነት ጨንበል አጥልቀዉ ለፋኖ የትግል ሂደት አዛኝ ቅቤ አንጉዋች ሆነዉ እንደነ ዮናስ ብሩ፣ ኤርምያስ ለገሠ፣ ኤልያስ ደምሴ፣ ያሬድ ጥበቡ፣ አጁማጃዉ ዘመድኩን በቀል ተብዬ ወለፈንዲ፣ ሃብታሙ አሰፋ፣ ባጠቃላይ የብአዴን ግልገሎችና ጡረተኞች፣ የኦነግና የወያኔ ትግሬ የአቢይ ብልጽግና የዩቲዩብ ቅጥረኛ አዉደልዳይ ሁሉ የፋኖ “ደጋፊ” መስለዉ ባንድ በኩል “ፋኖ አንድ ማዕላዊ ዕዝ ይኑረዉ” እያሉ መራጭና አስመራጪ ሆነዉ ያዞ እንባ ያለቅሳሉ። ባሕር ማዶ ተደንሽረዉ ከጦር ግንባር ሰበር ዜና እያሉ ሲወሻክቱ በሌላ በኩል ደግሞ ያራቱ ክፍለ ሀገራት የፋኖ አረበኛ መሪዎችን በመንደረተኛነትና በግለሰብ የሥልጣን ጥመኛ አምባገነንነት የማቆላመጥ ስልት መከፋፋያ ሴራ ያጠምዷቸዋል። በዚህም ረገድ በተለይ በአርበኛ እስክንድር ነጋ ላይ ከቶ ያለደረጉት የስም ማጥፋት በሬዉ ላም ወለድ ትርክት የለም። የብአዴን-ብልጽግና፣የኦነግ-ኦዴፓ፣ የወያኔ ትግሬ ትሕነግ፣ የኢዜማ ወዘተረፈ ግልገሎችና ጡረተኞች ሁሉም ተጅመልመላዉ ቅጥረኛ ፋኖ ተብዬዎችንም ከአገር ቤት አክለው በእስክንድር ነጋ ላይ እየዘመቱ ያሉበት ዋናዉ ምክንያት እሱ ከሁሉ በተቀዳሚ የእነዚህ ፀረ-ፀማሮች ማደጎ ባለመሆኑ፣ ከመዐሕድ ምሥረታ ጀምሮ ሲታገላቸዉ መኖሩ፣ ባማራዉ ሕዝብ ላይ እነዚህ አረመኔዎች እየፈጸሙት የነበረዉንና ያለዉን የዘር ፍጅትና ማጽዳት የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት እንዲያስቆም አቤቱታ ማቅረቡ፤ ሐጫሉ ሁንዴሳን በገደሉት ጊዜ ያዲስ አበባን ሕዝብ ከጀዋር መሐመድ አረመኔ ቄሮ ጨፍጫፊ መታደጉና አዲስ አበባን ከኦነግ ወራሪ ጋላ ስልቀጣ ለማትረፍ ባልደራስ ፓርቲን መሥርቶ በመታገሉ ሳቢያ በነአቢይ አሕመድ በይፋ ጦር የታወጀበት ሲሆን ወህኔም ተግዟል። ፀረ-ዐማራ ግምቦቴ እስስቶች ሰማቸዉን ኢዜማ ብለዉ የአብይ አሕመድ ፋሽስታዊ ጋላነት አሸርጋጂ የሆኑትና ያሉት በእስክንዳርና በፓርቲዉ ባልደራስ ላይ ብርሃኑ ነጋ የተባለዉ ቀንደኛ የኢዜማ ጉጀሌ ጥላቻ ሲያናፋ ነበር።
ስለምን እስክንድር የፀረ-ዐማሮች ይላማ ሆነ?
አርበኛ እስክንድር ነጋ ዐሕግን መሥርቶ ያማራ ፋኖን ለድል ዋዜማ ያበቃ ዕንቁ ያማራ ልጅ ስለሆነ ምድረ ቅጥረኛ ሁሉ “እስክንድር ከዐማራ ክልል ይዉጣ፣ ተዋጊ ፋኖ የለዉም፣ ወደ ዐሜሪካ ይመለስ፣ ፋኖ አይደለም ይወገድ፣ የመምራት ችሎታ የለዉም፣ ያማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት መሪ መሆን የለብትም ፣…” እያሉ ዉሾቹ ሁሉ በበሉበት ያንባርቃሉ። ዳሩ ግን ሐቀኞቹ ያማራ አርበኛ ልጆች ከጎንደር፣ ከጎጃም፣ ከቤተ ዐማራ /ወሎ/ ና ሽዋ መልክተኞች ከወራት በላይ ጉባዔ አድርገዉ፣ መተደዳደሪያ ድንብ አዉጥተው፣ ሥራ አስፈጻሚ ሰይመዉ፣ ለድርጅቱም መጠሪያ ዐማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት /ዐፋሕድ አዉጥተዉ፣ ይፋ ከአደረጉበት ጀምሮ ያማራ ሕዝብ ደመኛ ጠላቶችና ወዳጅ መስለዉ የሚያሰሩት የለመዱትን የሴራ ፖለቲካ በማራገብ ያማራን የሕልዉና ትግል ቀልብሰዉ የጋላና የትግሬ አጋሰስ ብአዴንን ለማትርፍ፣ የጋላ ኦሮሙማ አረመኔ ፋሽስትን የጎሣ አፓርታይድ የዘር ፖላቲካን ለማስቀጠል የሚደርጉት ሴራ ፈጽሞ አይሳካም። አክትሟል! ያማራ ሕዝብ የገጠመዉን የሕልዉና አደጋዉ ጠላትን በመደምሰስ ብቻ ያረጋግጣል። እርር ድብን በሉ ትግላችን ይቀጥላል። የብአዴን ጉጀሌ ከቀጣሪዎቹ ጋራ አብሮ ይቅርበራል!
ድል ለዐፋሕድ!
ሞት ለኦነግ/ኦፒዲኦ፣ ለብአዴን፣ ለኢዜማ ለትሕነግ
ሸሕድ
30.11.2016
“ስማችውን የሚቀያይሩ ተግባራቸውን የማይለውጡ” ጥሩ አባባል ነው አባ። አገኘሁ ተሻገር ነው ኬሻ ሙሉ ብር ይዞላቸው የሚሄደው። በተረፈ ሊቀ ሊቃውንት ተስፋይ ይሙላበት።