December 27, 2018
2 mins read

በዶክተር አብይ የተሾሙት የአምባሳደሮች ምደባ ይፋ ሆነ

93391

ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ ወደስልጣን ከመጡ ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ 19 አምባሳደሮች መሾማቸውንና ስም ዝርዝራቸውን መዘገባችን ይታወሳል፡፡ ዛሬ ደግሞ እነዚህ አምባሳደሮች የተሾሙበትን ቦታ ለማወቅ ችለናል፡፡ በዚህ መሰረትም:

1. አምባሳደር ሱሌይማን ደደፎ – ዩናይትድ አረብ ኤመሬትስ/ አቡዳቢ 

2. ወ/ሮ ሙሉ – ሰለሞን ጀርመን /በርሊን

3. አቶ አብዱልአዚዝ መሐመድ – ጅቡቲ 

4. ወ/ሮ ናሲሴ ጫሊ – ካናዳ /ኦታዋ

5. አቶ ሐሰን ታጁ – ሴኔጋል/ ዳካር 

6. አቶ ረታ አለሙ – እስራኤል /ቴልአቪቭ 

7. አቶ ሄኖክ ተፈራ – ፈረንሳይ /ፓሪስ

8. ወ/ሮ አለምፀሐይ መሠረት ዩጋንዳ /ካማፓላ  

9. ዶ/ር ትዝታ ሙሉጌታ – ህንድ/ ኒውዴልሂ 

10. አምባሳደር ተስፋዬ ይልማ – አዲስ አበባ የአፍሪካ ህብረት ቋም መልዕክተኛ 

11. አምባሳደር ተሾመ ቶጋ – ቻይና/ቤጂንግ 

12. አቶ ተፈሪ ታደሰ – ደቡብ ሱዳን /ጁባ

13. አቶ ፍፁም አረጋ – አሜሪካ /ዋሽንግተን 

14. ዶ/ር አዲሱ ገ/እግዚአብሔር – ዙምባብዌ /ሐራሬ

15. አቶ ሚሊዮን ሳሙኤል – ዘሄግ

16. አቶ መለስ አለም – ኬንያ /ናይሮቢ

17. አቶ ብርሃኔ ፍስሐ – አዲስ አበባ ምክትል የአፍሪካ ህብረት ቋም መልዕክተኛ

18. ዶ/ር አይሮራት መሐመድ – ኦማን /ሙስካት እንዲሁም

19. አምባሳደር ሳሚያ ዘካርያ – ኳታር/ዶሃ መመደባቸውን ሰምተናል፡፡ አቶ ፍፁም አረጋ በአሜሪካ አምባሳደር መሆናቸውን ዘሃበሻ አስቀድሞ ዘግቦ ነበር፡፡

https://www.youtube.com/watch?v=rcbWeNfbu_o&t=32s

93388
Previous Story

እምቦጭ በአባይ ወንዝ ላይም አደጋ ጣለ

93394
Next Story

የኢንተርፖልና ዓለም አቀፍ የፖሊስ ትብብር ዳይሬክተር ምክትል ኮማንደር ኢንተርፖል ሰሞኑን አሳልፎ ለኢትዮጵያ መንግስት ስለሰጣቸው 2 ግለሰቦች ያልተሟላ መረጃ ለሚዲያዎች ሰጡ

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop