“ወታደራዊ ሪፎርም እና ሙስና” – ተመስገን ደሳለኝ

ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ፍትህ የተሰኘችውን መጽሔቱን ማሳተም ጀምሯል:: ሁለተኛው ዕትምም ልክ እንደመጀመሪያው እትም በጠዋቱ ተሽጦ ያለቀ ሲሆን መጽሔትና ጋዜጣ አዟሪዎችም እስከ ሦስት እጥፍ በማስከፈል መጽሔቱን ሸጠውታል:: በሁለተኛው ዕትም ላይ ከታተሙት በርካታ ቁምነገሮች መካከል ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ የጻፈው “ወታደራዊ ሪፎርም እና ሙስና” ሲል በወታደራዊ ጉዳዮች ዙሪያ የጻፈው ይገኝበታል:: በርከት ያሉ ቁምነገሮችን ስለያዘ ለዘ-ሐበሻ ወዳጆች በሚስማማ መልኩ እንደሚከተለው አቀርብላችኋለሁ::
https://www.youtube.com/watch?v=-q8i19IEiLA&t=15s

ተጨማሪ ያንብቡ:  የማለዳ ወግ ...ዞን 9 ኞችን አደግፋለሁ !አግብቷቸው ስለጦመሩ መብታቸው መገፈፍ የለበትም (ነቢዩ ሲራክ)

1 Comment

  1. ኢትዮጵያ የሚያስፈልጋት የመንግስት ህግ እና ለውጥ ብቻ ሳይሁን ግብዳ በረኪና ነው፡፡ ከላይ እስከታች በበረኪና መጽዳት አለባት፡፡ እንደዚህ አይነት የአገር ሌብነትና ውርደት በየትም ታይቶ የማይታወቅ ነው፡፡ወያኔ አገሩን አበስብሶ፣ አጨማልቆት ነው ያኖረው፡፡ በየመስኩ
    በስራ ላይ ያሉትን ተመልከት የፕሌን ቲኬት ሻጪ ጀምረህ፡፡ ይቅርታ ልጠይቅና የተጨማለቀ ህዝብ ነው ያበቀልነው፡፡አንዱ አፉን አውጥቶ ግጨኝ እንጂ ብሎኛል አደባባይ ላይ ህዝብ በተስለፈበት፡፡ ህብረተሰቡን ወደ ደህና ጎዳና ለማምራት ከመንግሥት ጀምሮ የሃይማኖት ተቋማት፣ ት/ቢቶች፣ ቤተሰብ ብዙ አስተዋጽኦ የማድረግ ሃላፊነት ይጠበቅባቸዋል፡፡

Comments are closed.

Share