November 18, 2018
1 min read

“ወታደራዊ ሪፎርም እና ሙስና” – ተመስገን ደሳለኝ

92575

ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ፍትህ የተሰኘችውን መጽሔቱን ማሳተም ጀምሯል:: ሁለተኛው ዕትምም ልክ እንደመጀመሪያው እትም በጠዋቱ ተሽጦ ያለቀ ሲሆን መጽሔትና ጋዜጣ አዟሪዎችም እስከ ሦስት እጥፍ በማስከፈል መጽሔቱን ሸጠውታል:: በሁለተኛው ዕትም ላይ ከታተሙት በርካታ ቁምነገሮች መካከል ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ የጻፈው “ወታደራዊ ሪፎርም እና ሙስና” ሲል በወታደራዊ ጉዳዮች ዙሪያ የጻፈው ይገኝበታል:: በርከት ያሉ ቁምነገሮችን ስለያዘ ለዘ-ሐበሻ ወዳጆች በሚስማማ መልኩ እንደሚከተለው አቀርብላችኋለሁ::
https://www.youtube.com/watch?v=-q8i19IEiLA&t=15s

1 Comment

  1. ኢትዮጵያ የሚያስፈልጋት የመንግስት ህግ እና ለውጥ ብቻ ሳይሁን ግብዳ በረኪና ነው፡፡ ከላይ እስከታች በበረኪና መጽዳት አለባት፡፡ እንደዚህ አይነት የአገር ሌብነትና ውርደት በየትም ታይቶ የማይታወቅ ነው፡፡ወያኔ አገሩን አበስብሶ፣ አጨማልቆት ነው ያኖረው፡፡ በየመስኩ
    በስራ ላይ ያሉትን ተመልከት የፕሌን ቲኬት ሻጪ ጀምረህ፡፡ ይቅርታ ልጠይቅና የተጨማለቀ ህዝብ ነው ያበቀልነው፡፡አንዱ አፉን አውጥቶ ግጨኝ እንጂ ብሎኛል አደባባይ ላይ ህዝብ በተስለፈበት፡፡ ህብረተሰቡን ወደ ደህና ጎዳና ለማምራት ከመንግሥት ጀምሮ የሃይማኖት ተቋማት፣ ት/ቢቶች፣ ቤተሰብ ብዙ አስተዋጽኦ የማድረግ ሃላፊነት ይጠበቅባቸዋል፡፡

Comments are closed.

92556
Previous Story

የቀድሞው የብሄራዊ መረጃ ደህንነት አገልግሎት ምክትል ኃላፊ ጠበቃ አቁመው እንዲከራከሩ ጊዜ ተሰጠ

92581
Next Story

በሃገሪቱ ሰሞኑን እየተወሰደ ባለው እርምጃ የተነሳ የጸጥታ ጥበቃው መጠናከሩን ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ገለጹ

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop