November 19, 2018
1 min read

በሃገሪቱ ሰሞኑን እየተወሰደ ባለው እርምጃ የተነሳ የጸጥታ ጥበቃው መጠናከሩን ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ገለጹ

ሰሞኑን በሃገሪቱ እየተወሰደ ባለው እርምጃ የተነሳ የጸጥታ ጥበቃው መጠናከሩን ሕዝቡን እያደረገ ላለው ትብብር ያላቸውን ምስጋና ዶ/ር አብይ አህመድ ገለጹ:: የአፍሪካ ህብረት ስብሰባ በሰላም መጠናቀቁን ተከትሎ ዛሬ እሁድ ሕዳር 8, 2011 ዓ.ም በጽሁፍ በላኩት መግለጫ “ሕዝብ ለለውጥ እንደሚደክም ሁሉ ለውጡን ለማደናቀፍ ሌት ተቀን የሚለፉ እኩያን አሉ” ብለዋል::

የጠቅላይ ሚኒስትሩ ደብዳቤ እንደሚከተለው ይቀርባል

https://www.youtube.com/watch?v=bG1fu3OzfzY&t=119s

92575
Previous Story

“ወታደራዊ ሪፎርም እና ሙስና” – ተመስገን ደሳለኝ

92584
Next Story

ጀነራሎች እና ስመጥር ባለሃብቶች እየተዝናኑ የሚደራደሩበት ጎልፍ ክለብ ጭር ማለቱ ተሰማ

Latest from Blog

“መነሻችን እዚህ መዳረሻችን እዚያ” የሚለው የዲያስፖራ ከንቱ አታካራ! – ክፍል ሁለት

በላይነህ አባተ (abatebelai@yahoo.com) በአንዳንድ ስብሰባዎችና የሕዝብ መገናኛ መድረኮች የሚታየው የአንዳንድ ዲያስፖራዎች  “መነሻችን እዚህ መዳረሻችን እዚያ” የበከተ ከንቱ አታካራ በልጅነታችን ወላጆቻችን ትምህርት እንዲሆነን ይተርኩልን የነበረውን ከጫጉላ ወጥተው ጎጆ ለመመስረት የታከቱ ሁለት ያልበሰሉ ባልና ሚስትን ታሪክ

መነሻችን አማራ መድረሻችን አማራ እና ወያኔያዊ መሠረቱ

የማይወጣ እንጀራ ከምጣዱ ያስታውቃል። የዛሬን አያድርገውና የትግሬ ልሂቆች “ትግራይ የጦቢያ መሠረት ናት ።  ጦቢያ ያለ ትግራይ፣ ትግራይ ያለ ጦቢያ ሊታሰቡ አይችሉም” በማለት ጦቢያዊ ከኛ ወዲያ ላሳር እያሉ አለቅጥ ይመጻደቁ፣ ይኩራሩ፣ ይታበዩ ነበር። ወያኔ

አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱባቸው ወንጀሎች ጥፋተኛ ተባሉ

ለአመታት በእረስር ላይ የሚገኙት  አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱባቸው የጥላቻ ንግግር ማሰራጨት እና የዕርስ በዕርስ ግጭት መቀስቀስ ወንጀሎች ጥፋተኛ መባላቸው ታውቋል፡፡ አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱበት ክሶች በዛሬ ቀጠሮ የጥፋተኝነት ፍርድ የሰጠው የፌደራል ከፍተኛ

ከ”ችርቻሮ” ድል አልፎ ለመሄድ የአንድነት አስፈላጊነት – ግርማ ካሳ

በአሁኑ ጊዜ ሁለት የፋኖ አሰላለፎች አሉ:: መኖር ያልነበረበት:: አንከር ሜዲያ ከሁለቱም አሰላለፎች፣ ሁለት ፋኖ መሪዎች ጋር ቃለ ምልልስ አድርጋለች፡፡ ሁለቱን አደመጥኩ፡፡ በሰማሁት ነገር ተደስቻለሁ:: ትልቅ ተስፋ እንድሰንቅም አድርጎኛል:: የአማራ ህዝባዊ ድርጅት የፖለቲካ
Go toTop