November 19, 2018
1 min read

በሃገሪቱ ሰሞኑን እየተወሰደ ባለው እርምጃ የተነሳ የጸጥታ ጥበቃው መጠናከሩን ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ገለጹ

92581

ሰሞኑን በሃገሪቱ እየተወሰደ ባለው እርምጃ የተነሳ የጸጥታ ጥበቃው መጠናከሩን ሕዝቡን እያደረገ ላለው ትብብር ያላቸውን ምስጋና ዶ/ር አብይ አህመድ ገለጹ:: የአፍሪካ ህብረት ስብሰባ በሰላም መጠናቀቁን ተከትሎ ዛሬ እሁድ ሕዳር 8, 2011 ዓ.ም በጽሁፍ በላኩት መግለጫ “ሕዝብ ለለውጥ እንደሚደክም ሁሉ ለውጡን ለማደናቀፍ ሌት ተቀን የሚለፉ እኩያን አሉ” ብለዋል::

የጠቅላይ ሚኒስትሩ ደብዳቤ እንደሚከተለው ይቀርባል

https://www.youtube.com/watch?v=bG1fu3OzfzY&t=119s

92575
Previous Story

“ወታደራዊ ሪፎርም እና ሙስና” – ተመስገን ደሳለኝ

92584
Next Story

ጀነራሎች እና ስመጥር ባለሃብቶች እየተዝናኑ የሚደራደሩበት ጎልፍ ክለብ ጭር ማለቱ ተሰማ

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop