January 28, 2016
1 min read

የኢትዮጵያ መንገስ በሕገወጥ መንገድ ወደ ጎንደር ሲጓዝ የነበሩ 45 ክላሽንኮፍ የጦር መሳሪያዎችን ደብረሊባኖስ ላይ ያዝኩ አለ

clash
File Photo

ዜናውን የዘገባው የሕወሓት መንግስት የሚቆጣጠረው ራድዮ ፋና ነው:: ራድዮ ፋና እንዳለው ወደ ጎንደር በሕገወጥ መንገድ በቶዮታ ፒካፕ መኪና ሲጓዝ የነበሩ 45 ክላሽንኮቭ የጦር መሳሪያዎችን ደብረሊባኖስ ወረዳ ላይ ፖሊስ ይዟል:: ራድዮ ፋና ጠመንጃዎቹ ከየት እንደመጡ? ከጠመንጃዎቹ ጀርባ እነማን እንዳሉበት አልነገረንም:: ግን ራድዮ ፋና ያለው ዜና እውነት ከሆነ በየከተማው ብዙ የጦር መሳሪያዎችን የደበቁ ሰዎች አሉ ማለት ነው:: ለማንኛውም ዘገባውን አድምጡና አስተያየትዎን ያስቀምጡ::

3 Comments

  1. የሚገርም ታሪክ ነው ደግሞ ከመቼ ወዲህ ነው ክላሽንኮፍ ወደቤተ ክርስቲያን ለመሳለም የሞከረው ደብረሊባኖስ ላይ ተያዘ ብሎ ነገር ውሃም አይቓጥርም ንስሃ ለመግባት ነው? ወይስ ሰዎችን ለመግደል ብልሃት መፈጠሩ ነው አይ ወያኔ አሳፋሪ ድርጂት

  2. betam yigermal hunet mengst kontroband yemiserutn meche new emikotater.endiew endagatami weyim gubo alisetim bilew kalhone besteker.eski begna sefer bik belu.wwwwww.

  3. ወይኔ የኢትዮጵያ መንግስት አይደለም:: ኢትዮጵያን አስገድዶ እየደፈረ ያለ በሽተኛ የማፍያ ቡድን እንጂ!

Comments are closed.

Previous Story

‹‹የትም ብሆን ስለመብቴና ሀገሬ ያገባኛል›› እስክንድር ነጋ – በላይ ማናዬ

Next Story

አቡነ ማትያስ መህበረ ቅዱሳንን አፈርሰዋለው ሲሉ የማፍረሻውን ትዕዛዝ ማን ሰጣቸው? ቅዱስ ሲኖዶስ? ወይንስ….? | ከተማ ዋቅጅራ

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop