December 26, 2023 ዜና 1 min readየአብይ አህመድ አገዛዝ ብድር መክፈል ካልቻሉ ሀገራት ኢትዮጵያን ቀላቀለየአብይ አህመድ አገዛዝ ብድር መክፈል ካልቻሉ ሀገራት ኢትዮጵያን ቀላቀለhttps://zehabesha.com/ethiopia-fails-to-pay-coupon-becoming-latest-african-defaulter/ Facebook X Pinterest Linkedin Whatsapp Reddit Email 2 Comments ዜገባዉ ተጨባጩን ስለሚያሳይ በርቱ ጥሩ ትንታኔ ነዉReplyአብይ የአደጋው መጠን በልኩ የገባው አይመስልም፡፡ አማካሪዎቹ ዳንኤል ክብረት፤ሌንጮ ለታ፤ዲማ ነገዎ፤አባዱላ ገመዳ… ጋዜጠኞቹ ስዩም ተሾመ… ስለዚህ ይህ ሰው ከዚህ ዘልቆ ማየት በእጅጉ ይከብደዋል ምናላባትም በሃሳቡ ባሌን ወይም ሶማሌን ሺጬ ብድሩን እከፍላለሁ ብሎም ሊያስብ ይችላል፡፡ ሃገሩን የሚቀልብለትን የጎጃም ህዝብ እቦታው ድረስ ሂዶ ጤና መንሳት ምን ይሉታል? የሚቀጥለው አመት ከኖሩ ወ/ሮ ዝናሽስ እንግዳ ሲመጣ ምን ሊያቀርቡ ነው እሱስ ሩዝም ቢሆን ይበላል፡፡ReplyLeave a Reply Cancel replyYour email address will not be published. Previous Storyፋኖ 2020! – አስቻለው ከበደ አበበ Next Storyለአማራ ህዝብ ታሪካዊ ጉዞ ጥናታዊ ፅሁፍ መነሻና መንደርደሪያ የሚሆን ግንዛቤ፣ Latest from Blog የእስክንድር የባልደራስ ፖለቲካ ልምድ ለፋኖ የህልዉና ትግል መቅሰፍት ነዉ!! አንተነህ ሽፈራዉ (ኢ/ር) October 15, 2024 መርህ አልባዉ እክንድር ነጋ ወደ ማኅበራዊ ሚዲያ ብቅ ባለ ቁጥር በአማራ ሕዝብ የህልዉና ትግል (ፋኖ) አመራሮች ላይ እጅግ በጣም መርዛማ የሆኑ ስም የማጥፋት ዘመቻዉን አጠናክሮ የቀጠለበት “መነሻችን እዚህ መዳረሻችን እዚያ” የሚለው የዲያስፖራ ከንቱ አታካራ! – ክፍል ሁለት በላይነህ አባተ (abatebelai@yahoo.com) በአንዳንድ ስብሰባዎችና የሕዝብ መገናኛ መድረኮች የሚታየው የአንዳንድ ዲያስፖራዎች “መነሻችን እዚህ መዳረሻችን እዚያ” የበከተ ከንቱ አታካራ በልጅነታችን ወላጆቻችን ትምህርት እንዲሆነን ይተርኩልን የነበረውን ከጫጉላ ወጥተው ጎጆ ለመመስረት የታከቱ ሁለት ያልበሰሉ ባልና ሚስትን ታሪክ መነሻችን አማራ መድረሻችን አማራ እና ወያኔያዊ መሠረቱ የማይወጣ እንጀራ ከምጣዱ ያስታውቃል። የዛሬን አያድርገውና የትግሬ ልሂቆች “ትግራይ የጦቢያ መሠረት ናት ። ጦቢያ ያለ ትግራይ፣ ትግራይ ያለ ጦቢያ ሊታሰቡ አይችሉም” በማለት ጦቢያዊ ከኛ ወዲያ ላሳር እያሉ አለቅጥ ይመጻደቁ፣ ይኩራሩ፣ ይታበዩ ነበር። ወያኔ አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱባቸው ወንጀሎች ጥፋተኛ ተባሉ ለአመታት በእረስር ላይ የሚገኙት አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱባቸው የጥላቻ ንግግር ማሰራጨት እና የዕርስ በዕርስ ግጭት መቀስቀስ ወንጀሎች ጥፋተኛ መባላቸው ታውቋል፡፡ አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱበት ክሶች በዛሬ ቀጠሮ የጥፋተኝነት ፍርድ የሰጠው የፌደራል ከፍተኛ ከ”ችርቻሮ” ድል አልፎ ለመሄድ የአንድነት አስፈላጊነት – ግርማ ካሳ በአሁኑ ጊዜ ሁለት የፋኖ አሰላለፎች አሉ:: መኖር ያልነበረበት:: አንከር ሜዲያ ከሁለቱም አሰላለፎች፣ ሁለት ፋኖ መሪዎች ጋር ቃለ ምልልስ አድርጋለች፡፡ ሁለቱን አደመጥኩ፡፡ በሰማሁት ነገር ተደስቻለሁ:: ትልቅ ተስፋ እንድሰንቅም አድርጎኛል:: የአማራ ህዝባዊ ድርጅት የፖለቲካ
አብይ የአደጋው መጠን በልኩ የገባው አይመስልም፡፡ አማካሪዎቹ ዳንኤል ክብረት፤ሌንጮ ለታ፤ዲማ ነገዎ፤አባዱላ ገመዳ… ጋዜጠኞቹ ስዩም ተሾመ… ስለዚህ ይህ ሰው ከዚህ ዘልቆ ማየት በእጅጉ ይከብደዋል ምናላባትም በሃሳቡ ባሌን ወይም ሶማሌን ሺጬ ብድሩን እከፍላለሁ ብሎም ሊያስብ ይችላል፡፡ ሃገሩን የሚቀልብለትን የጎጃም ህዝብ እቦታው ድረስ ሂዶ ጤና መንሳት ምን ይሉታል? የሚቀጥለው አመት ከኖሩ ወ/ሮ ዝናሽስ እንግዳ ሲመጣ ምን ሊያቀርቡ ነው እሱስ ሩዝም ቢሆን ይበላል፡፡Reply
የእስክንድር የባልደራስ ፖለቲካ ልምድ ለፋኖ የህልዉና ትግል መቅሰፍት ነዉ!! አንተነህ ሽፈራዉ (ኢ/ር) October 15, 2024 መርህ አልባዉ እክንድር ነጋ ወደ ማኅበራዊ ሚዲያ ብቅ ባለ ቁጥር በአማራ ሕዝብ የህልዉና ትግል (ፋኖ) አመራሮች ላይ እጅግ በጣም መርዛማ የሆኑ ስም የማጥፋት ዘመቻዉን አጠናክሮ የቀጠለበት
“መነሻችን እዚህ መዳረሻችን እዚያ” የሚለው የዲያስፖራ ከንቱ አታካራ! – ክፍል ሁለት በላይነህ አባተ (abatebelai@yahoo.com) በአንዳንድ ስብሰባዎችና የሕዝብ መገናኛ መድረኮች የሚታየው የአንዳንድ ዲያስፖራዎች “መነሻችን እዚህ መዳረሻችን እዚያ” የበከተ ከንቱ አታካራ በልጅነታችን ወላጆቻችን ትምህርት እንዲሆነን ይተርኩልን የነበረውን ከጫጉላ ወጥተው ጎጆ ለመመስረት የታከቱ ሁለት ያልበሰሉ ባልና ሚስትን ታሪክ
መነሻችን አማራ መድረሻችን አማራ እና ወያኔያዊ መሠረቱ የማይወጣ እንጀራ ከምጣዱ ያስታውቃል። የዛሬን አያድርገውና የትግሬ ልሂቆች “ትግራይ የጦቢያ መሠረት ናት ። ጦቢያ ያለ ትግራይ፣ ትግራይ ያለ ጦቢያ ሊታሰቡ አይችሉም” በማለት ጦቢያዊ ከኛ ወዲያ ላሳር እያሉ አለቅጥ ይመጻደቁ፣ ይኩራሩ፣ ይታበዩ ነበር። ወያኔ
አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱባቸው ወንጀሎች ጥፋተኛ ተባሉ ለአመታት በእረስር ላይ የሚገኙት አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱባቸው የጥላቻ ንግግር ማሰራጨት እና የዕርስ በዕርስ ግጭት መቀስቀስ ወንጀሎች ጥፋተኛ መባላቸው ታውቋል፡፡ አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱበት ክሶች በዛሬ ቀጠሮ የጥፋተኝነት ፍርድ የሰጠው የፌደራል ከፍተኛ
ከ”ችርቻሮ” ድል አልፎ ለመሄድ የአንድነት አስፈላጊነት – ግርማ ካሳ በአሁኑ ጊዜ ሁለት የፋኖ አሰላለፎች አሉ:: መኖር ያልነበረበት:: አንከር ሜዲያ ከሁለቱም አሰላለፎች፣ ሁለት ፋኖ መሪዎች ጋር ቃለ ምልልስ አድርጋለች፡፡ ሁለቱን አደመጥኩ፡፡ በሰማሁት ነገር ተደስቻለሁ:: ትልቅ ተስፋ እንድሰንቅም አድርጎኛል:: የአማራ ህዝባዊ ድርጅት የፖለቲካ
ዜገባዉ ተጨባጩን ስለሚያሳይ በርቱ ጥሩ ትንታኔ ነዉ
አብይ የአደጋው መጠን በልኩ የገባው አይመስልም፡፡ አማካሪዎቹ ዳንኤል ክብረት፤ሌንጮ ለታ፤ዲማ ነገዎ፤አባዱላ ገመዳ… ጋዜጠኞቹ ስዩም ተሾመ… ስለዚህ ይህ ሰው ከዚህ ዘልቆ ማየት በእጅጉ ይከብደዋል ምናላባትም በሃሳቡ ባሌን ወይም ሶማሌን ሺጬ ብድሩን እከፍላለሁ ብሎም ሊያስብ ይችላል፡፡ ሃገሩን የሚቀልብለትን የጎጃም ህዝብ እቦታው ድረስ ሂዶ ጤና መንሳት ምን ይሉታል? የሚቀጥለው አመት ከኖሩ ወ/ሮ ዝናሽስ እንግዳ ሲመጣ ምን ሊያቀርቡ ነው እሱስ ሩዝም ቢሆን ይበላል፡፡