ካላመረርን፣ ካልጨከንን እንጠፋለን – ግርማ ካሳ

ይህ ምስራቅ ጎጃም ዞን፣ ደብረ ኤሊያስ ወረዳ ነው፡፡ ራሱን መከላከያ ነኝ ብሎ የሚጠራው ኦነጋዊ አሸባሪ ሰራዊት በከባባድ መሳርያና በድሮች፣ ከርቀት ቤተ እምነቶችም፣ ገዳማትን በዚ መልኩ እያወደመ ነው፡፡ መንኮሳት እየሞቱ ናቸው፡፡ይሄ ሉ ሲያደርግ፣ ከደጀን ወደ አማኑእል ባለው መንገድ መንገዶች ታጣቂዎችንና ከባባድ መሳሪያዎች አስጨኖ ፣ ያለ ምንም ችግር በማመላለስ ነው፡፡
ይህ ምስራቅ ጎጃም ዞን፣ ደብረ ኤሊያስ ወረዳ ነው፡፡ ራሱን መከላከያ ነኝ ብሎ የሚጠራው ኦነጋዊ አሸባሪ ሰራዊት በከባባድ መሳርያና በድሮች፣ ከርቀት ቤተ እምነቶችም፣ ገዳማትን በዚ መልኩ እያወደመ ነው፡፡ መንኮሳት እየሞቱ ናቸው፡፡ ይሄ ሉ ሲያደርግ፣ ከደጀን ወደ አማኑእል ባለው መንገድ መንገዶች ታጣቂዎችንና ከባባድ መሳሪያዎች አስጨኖ ፣ ያለ ምንም ችግር በማመላለስ ነው፡፡

የስደት ኑሮ የጀመርኩት ከ30 አመት በፊት ነው፡፡ በ23 ዓመቴ፡፡ ወጣት እያለሁ፡፡ እስከ ምርጫ 97 ድረስ ብዙም በአገር ጉዳይ ትኩረት አልሰጥም ነበር፡፡ በ97 ነው እንደ አጋጣሚ አዲስ አበባ ስለነበርኩ፣ የተግባረ እድ ተማሪዎች በሰደፍ ሲደበደቡ አይቼ፣ እንዲህ አይነት ነገር ኢትዮጵያ ውስጥ እስኪቆም የድርሻዬን አበረክታለሁ ብዬ በአገር ጉዳይ መንቀሳቀስ የጀመርኩት፡፡

ከ97 ጀምሮ በነበረኝ እንቅስቃሴ በሰላማዊ ትግል ብቻ የማምን ሰው ነበርኩ፡፡ ያኔ ወያኔዎች ጋር የነበረን ችግር የፖለቲካ፣ የዲሞክራሲ ችግር ነበር፡፡ በወያኔዎች ጊዜ አንድ ሰው አርፎ ፣ ከፖለቲካው ርቆ ከተቀመጠ ማንም አይነካዉም ነበር፡፡ በወያኔዎች ጊዜ አሁን መብት ይረገጥ ነበር፣ ግን መኖር ይቻል ነበር፡፡ በማንነት ግድያ አልነበረም፡፡ መፈናቀል አልነበረም፡፡ ምንም ዜጋ በማንኛውም የአገሪቷ ግዛት ያለ ምንም ችግር ይንቀሳቀስ ነበር፡፡ ስለዚህ በሰላማዊ ትግል ለውጦች እንዲመጡ ማድረግ ይቻላል በሚል ሰላማዊ ትግል ነበር የምደግፈው፡፡ህወሃት ወደ መቀሌ የተሰናበተችው በሰላማዊ የ እምቢተኝነት ትግል ነበር፡፡

አሁን የተለየ ነገር ነው ያለው፡፡ አሁን ጉዳይ የፖለቲካ መብትን፣ የዴሞክራሲ ጥያቄን የማከበርና ያለማስከበር አይደለም፡፡ ጉዳዩ የመኖርና ያለመኖር ጉዳይ ነው፡፡ አሁን አራት ኪሎ ያሉት መብት የሚገፉ ብቻ ሳይሆን የሚያስጨፈጭፉ፣ የሚጨፈጭጭፉ አረመኔዎች ናቸው፡፡ በመሆኑም እነዚህ ክፉና ጨካኝ፣ ናዚዛዊና ዘረኛ ቡድኖችን በማንኛውም መንገድ መታገልና ማስወገድ ያስፈልጋል፡፡ ሊገድሉ ሲመጡ መግደልንም ጨምሮ፡፡

“ጸሎት ነው የሚያስፈልገው፣ ጦርነት አያስፈልግም፡፡ ውጊያ አያስፈልግም፡፡ መገዳደል አያስፈልግም፡” ብለው ሞራሊቲንና ሃይማኖትን ሊሰብኩ የሚፈልጉ ሰዎች አሉ፡፡ “”ሽምግልና፣ እርቅ” የሚሉ፡፡ ገዳዮች ሲገድሉ ዝም ብለው፣ የሚገደለው አልገደልም ብሎ እርሱም መግደል ሲጀምር ፣ስለ ሰላም ማውራት፣ ከገዳይነት በምንም አይተናነስም፡፡ ግብዝነትና አደርባይነት ነው፡፡

ተጨማሪ ያንብቡ:  ኦነግ የሙስሊሙን ጥያቄ በሸፍጥ ለማፈን መፍጨርጨር ከባድ የፖለቲካ ኪሳራ ነው ሲል መግለጫ አወጣ

ክርስቲያን ነኝ፡፡ የክርስትና እምነቴ በህይወቴ እጅግ በጣም ትልቅ ቦታ አለው፡፡ ሰው ሲጎዳ ዝም አልልም በሚል በገር ጉዳይ እሳተፍለሁ እንጂ፣ ከምን ነገር በላይ የሚያስደስተኝ ቤተ ክርስቲያን ሄዶ ቃለ አምላክን ማዳመጥ፣ ቃለ አምላክን ማካፈል፣ መዝሙሮች መስማትና መዘመር ነው፡፡ የሰላምና የእርቅ አስፈላጊነት በሚገባ እረዳለሁ፡፡ ግን ለሁሉም ነገር መርህ ያስፈልጋል፡፡

ለነዚህ ሰዎች አንድ ጥያቄ ላቅርብላቸው፡፡ ቤታቸው ተቀምጠዋል፡፡ መሳሪያ አላቸው፡፡ የታጠቁ፣ የመንግስት ደህንነቶች ነን የሚሉ፣ የፍርድ ቤት ማዘዣ ሳይዙ፣ የቤት በር ሰብረው ይገባሉ፡፡ ወንድ ልጆችን እየደበደቡ ይወስዳሉ፡፡ ሚስቶቻቸውንና ሴት ልጆቻቸውን ለመድፈር ይነሳሉ፡፡ ምንድን ነው የሚያደርጉት ? ጸሎት ማድረግ፣ ሰዎቹን መለመንና መለማመጥ፣ ከዚያ በኋላ ሰዎቹ ያደረጉት ወንጀል ፈጽመው፣ “ወንድ ልጆቼን ወሰዱብኝ፣። ሚስቴንና ሴት ልጆቹእ ደፈሩብኝ” ብሎ ማለቃቀስና እንደ ኢትዮ360 ያሉ ሜዲያዎች ጋር ደውሎ ብሳቶ ማሰማት ነው ???? ቤታቸው ያለውን መሳሪያ ተጠቅመው ሌላው ቢቀር የሚስቲቻቸውንና የሴት ልጆቻቸውን ክብር አያስጠብቁም ???

ቤታችን ቅያችን፣ ሰፈራችን፣ አካባቢያችን፣ በበአሸባሪዎች፣ በዘረኞች፣ በክፉዎች፣ በናዚዎች፣ በጨፍጫፊዎች ሲደፈር፣ መሳሪያ ያለን መሳሪያችንን ወልውለን፣ የሌለንም በእጃችን እየቧጨርን፣ ሌላው ቢቀር ራሳችንን ማዳን ባንችልም፣ ልጆቹን፣ ሚስቶቻችንን አረጋዊ እናትና አባቶቻችን ማዳን መቻል አለብን፡፡

ደግሞ እመኑኝ፣ ሁሉም ሰው በሁሉም ቢታ ካመረረና ከጨቀነ፣ ከተነሳ እነዚህ ጉጅሌ የኦነግ/ኦህዴድ አሸባሪዎች፣ የአብይ አህመድና የኢጆሌ ጁላ ታጣቂዎች እንደ ጉም ነው የሚተኑት፡፡

ይህ ምስራቅ ጎጃም ዞን፣ ደብረ ኤሊያስ ወረዳ ነው፡፡ ራሱን መከላከያ ነኝ ብሎ የሚጠራው ኦነጋዊ አሸባሪ ሰራዊት በከባባድ መሳርያና በድሮች፣ ከርቀት ቤተ እምነቶችም፣ ገዳማትን በዚ መልኩ እያወደመ ነው፡፡ መንኮሳት እየሞቱ ናቸው፡፡
ይሄ ሉ ሲያደርግ፣ ከደጀን ወደ አማኑእል ባለው መንገድ መንገዶች ታጣቂዎችንና ከባባድ መሳሪያዎች አስጨኖ ፣ ያለ ምንም ችግር በማመላለስ ነው፡፡

3 Comments

  1. ያለምንም ችግር ጨፍጫፊዎችን እያመላለሰ ነው ትውልዱ አንድ ድንጋይ ሳይወረውር በላይ ዘለቀ አሳምነው ጽጌ ዳግም ነጻ እንዲያወጡት ይፈልጋል ባህር ዳር ብአዴኖች ሰክረው ሲንገዳገዱ ደግፎ መኪናቸውውስጥ ያስገባል ከዛ እስክሳ ላይ ይርገፈገፋል እንዲህ ሁኗል የአማራ ትግል

  2. Awo. Kefitegna yeniqat chigghir yalebet mahbereseb new. Ye Derg inna yeweyanne oppression yihun weysi lela indezih kekebt betach yehone bedeme nefs rasin mekelakel inkuan yemaychil tiwlid yetefeTerew lemaweq yascheghiral.

    One factual error should be corrected.
    “በወያኔዎች ጊዜ … በማንነት ግድያ አልነበረም፡፡ መፈናቀል አልነበረም፡፡” This is totally wrong. The Amhara faced identity-based massacre and displacement in Welkait and Rayya. The Amhara were also massacred and forcibly displaced from Arsi, Wellega, Bale, Eastern Hararghe, Chercher, Gura Ferda etc during the reign of Fascist Woyanne. In Benshangul-gumuz, the TPLF created a genocidal document to exterminate or forcibly exile all Amharas using the code “Qanja”. It is this TPLF-devised program that Abiy Ahmed carried out efficiently in Metekel.
    We should be careful not to exonerate those who established and nurtured the current genocidal regime. Yes, Oromumma, has proven several times worse than the TPLF. However, that is only to be expected as TPLF already weakened the institutions and social fabric, simultaneously working to purposely corrupt the young generation in psychological and spiritual dimensions. The products of TPLF’s three-decade-long nurture are in charge of our nation. The result could not have been different from the utter destruction that we are witnessing today.

  3. Alemu
    so far I was complaining only Beadens but I found out I was wrong. Beadean was found from that society, for the last 40 or 50 years these same people were ruling the Amhara region without resistance. This never happend in Tegrea or Oromia, to me the Amaras have completely lost their patriotic spirit and chose to be subjugated by any rulers. yesterday tegreas, today oromos tomorrow may be by Gurageas good luck for them. If there was patriotic youths, when Zemene Kassea was snatched by the oromuma agents the same day ally state apparatus should have been demolished.

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Share