ዐምሐራ ይግደለኝ!!! – ያሬድ መኩሪያ

/
ዐምሐራ ይግደለኝ!!!
“”””””””””””””””””””””””””’
ማተቡን አጥባቂ፣በሃይማኖቱ የጸና
የሰው የማይፈልግ፣ኩሩና ቆፍጣና
 ዐምሐራ ይግደለኝ፣የሀገር ዋልታ ካስማ::
ተዋርዶ ተራቁቶ፣ግፍም ተሰርቶበት
እየተሳደደ፣እየተዘረፈ፣እየተገደለም
ጠላቱን መርጦ እንጂ፣ንጹሐን አይነካም::
መሠልጠን እንዲህ ነው፣ክፉ ደግ መለየት
መሸሽና መራቅ፣ከቅጥፈት ከጥፋት::
ዐምሐራ እንዲ ነው፣ፈጣሪን ሚፈራ!!
በቂም ተነሳስቶ፣በጅምላ ተንጋግቶ
በከብት እንስሳቱ፣በሳር ቅጠሉ ላይ
ሴጣናዊ ተግባር፣ወንጀል የማይሠራ::
       ~***•°•***•°•***~
ዐም:- ሕዝብ  ሐራ:- ሐርነት፣ነፃነት
ዐም ሐራ:- በፈጣሪው የሚያን፣በኢትዮጵያዊነቱ የሚኮራ ለማንም የማይገዛ “ነፃ ሕዝብ” ማለት ነው::
ለዐምሐራ ሃይማኖታዊ
ሥነ ምግባራዊ ጨዋነት
መዘከርያ
,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,
ጥቅምት ፳፯/፳፻፲፬ ዓ.ም
November  06/2021
ቅዳሜ )4:46(ዋናው ፓስታ ቤት/አ.አ
©ያመጌዕ
ተጨማሪ ያንብቡ:  "ከወያኔ ጋር ወግነው አማራውን የገደሉትን ለፍርድ እናቀርባለን" - የሞረሽ ወገኔ የአማራ ድርጅት መግለጫ

1 Comment

  1. ያሬድ ምን ስለ አማራ ተነግሮ ያልቃል ደጃዝማች ክፍሌ ዳዲ ከወለጋ የአማራው ማእከል የነበረውን ጎንደርን ብዙ አመት አስተዳደሩ። አማራው ወዷቸው እሳቸውም ወደውት እስከ አሁን ህዝቡ በክፉ ሲያነሳቸው አይሰማም። አማራ ዘሩ ይለምልም እስከ አሁንም ጠላቶቹ የኖሩት አማራ ስለኖረ ነው። ትግሬ ትንሽ እድል ቢሰጠው ነገሩን ብልሽትሽቱን አወጣው ኦሮሙማም እንዲሁ።

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Share