March 11, 2023
3 mins read

ስለ ለገሰ ቱሉ እውነታዎች !!

331766965 764234115335124 319202604788453992 n 1 1

አያሌው መንበር

  1. የትውልድ ቦታ: ኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን። ማለትም የአማራ ሕዝብ ወደ አዲስ አበባ እንዳይገባ በኦሮሙማ ዘረኛ ኃይል ቁምስቅሉን ከሚያይበት ማገቻ ቦታ ነው።
  2. ብሔር፡ ኦሮሞ
  3. ወደአማራ ክልል የመጣበት ምክንያት: በ1980ዎቹ መጀመሪያ በዲፕሎማ ከተመረቀ በኋላ የ1ኛ ደረጃ የBiology መምህር በመሆን ተቀጥሮ የሰራና በሹመት ላይ እያለ በክረምት የመጀመሪያ ድግሪውን በBiology ይዞ ክልል ብአዴን ጽ/ቤት በኃላፊነት እያለ ከነብናልፍ አንዷለም ጋር በ2011 ከባህርዳር ዩኒቨርስቲ MA in Educational psychology ያገኘ ነው። በአካዳሚክ አቅሙ ጎበዝ የሆነና የዕውቀት ችግር የሌለበትም ነው።
  4. ወደአመራር የመጣው : አማራ ክልል ኦሮሞ ብ/ሰብ ዞን የሚተዳደረው በቋንቋ ምክንያት ከኦሮሚያ ክልል በመጡ ምስለኔዎች ስለነበረ በዚህ መሠረት የዞኑ ዋና አስተዳዳሪም ሆኖ ነበር
  5. ከዞን አስተዳዳሪነት የተነሳበት ምክንያት : በኬሚሴ ተወላጆች በተነሳው ቅሬታ
  6. ከዚያ የት ተመደበ: በ1998 በብአዴን ማ/ኮ ጽ/ቤት በቢሮ ኃላፊ ደረጃ የድርጅቱ የአስ/ፋይናንስ ኃላፊ ሆኖ ተመደበ

ቀጠለና የብአዴን ጽ/ኃለፊ ሆኖ ለተወሰነ ጊዜ ሰርቷል።

  1. ሌሎች ኃላፊነቶች: የብአዴን ማዕከላዊ ኮሚቴ አባል የነበረና የአሜራ ክልል ም/ቤት አባል የነበረ ነው።
  2. መታወቂያ ባህሪው: ሐቀኛ ታጋይ በመምሰል አማራ ጠልነቱ በድፍረት በየአደባባዩ የሚያሳይ መሰሪ ሰው ነው:: የአዲሱ ለገሰ፣ የበረከትና ታደሰ ጥንቅሹ ዋነኛ ጉዳይ አስፈጻሚ እንደነበረ አስታውሳለሁ።
  3. ከዚያስ?

የመለስ አካዳሚ ፕሬዚደንት ሆኖ ተመደበ ከዚህ ኃላፊነት በለውጡ ወቅት እያለ ወደቻይና ለትምህርት ተላከ።

10.ከዚያስ?

ከትምህርት እንደተመለሰም ንጉሱን በማባረር ቀድሞ በአብይ በተመቻቸለት ቁልፍ ስልጣን የኮሚዩኒኬሽን ሚኒስተር ሆኖ በአብይ ተሾመ

  1. ቀጥሎስ?

የአማራን ኮታ በመያዝ የብልጽግና ፓርቲ ማዕ/ኮሚቴ አባልና ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባል ሆኖ በአብይ ቡድን ተሰየመ

  1. አሁን ምን እየሰራ ነው?

የኦሮሙማ ዋና ጠበቃና ሽፋን ሰጪ ከመሆኑም በላይ አሚኮን በጸረ-ኦሮሞነት እየወነጀለ ያለና ለማዘጋት እየተሯሯጠ ያለ ነው።

በአጭሩ በአማራ ሕዝብ ሰም ስልጣን ላይ ተቆናጦ አማራን ለማጥፋት የአብይና የሽመልስ ቀኝ እጅ ሆኖ በፊታውራሪነት እየሰራ ያለ ነው።

ማሳሰቢያ፡ የአማራ ብልጽግና ውስጡን በቆራጥነት ካላጠራ ፈተናው ማለቂያም የለው

——————

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Latest from Blog

“በአንደበቴ እንዳልስት መንገዴን እጠብቃለሁ፤ ኃጢአተኛ በፊቴ በተቃወመኝ ጊዜ በአፌ ላይ ጠባቂ አኖራለሁ።”  መዝሙረ ዳዊት 39:1 ወንድሙ መኰንን፣ ኢንግላንድ 15 January 2025 መግቢያ የአገር መሪ፣ በስሜታዊነት እንዳመጣለት አይዘረግፍም። እያንዳንዷ ንግግሩ እየተሰነጠቀች ትታይበታለች። ንግግሩ ቁጥብ መሆን

ከተዘራ ያልታረመ አንደበት የጠቅላይ ሚኒስትር አነጋጋሪ ንግግሮች

አስቻለው ፈጠነ የኢትዮጵያን ባህላዊ ሙዚቃ ከዘመናዊ ተፅዕኖዎች ጋር በማዋሃድ ባሳየው ልዩ ችሎታ የተቸረው አርቲስት ነው ። ጥበባዊ ጥረቱ ብዙ ጊዜ የኢትዮጵያን ጥልቅ ባህላዊ ትሩፋት እና የሙዚቃ ልምምዶች በልዩ ሚዛን፣ ዜማ እና ዜማ

አሞራው ካሞራ | አስቻለው ፈጠነ

January 15, 2025
ፈራ ተባ እያልን እንጂ ስለፋኖ ትግልና አደረጃጀት ብዙ የሚባል ነገር አለ፡፡ እንዳጀማመሩ ቢሆን ኖሮ እስካሁን ፋኖ ኢትዮጵያን በአጠቃላይና አማራን በተለይ ከታወጀባቸው የመፈራረስና የዕልቂት ኦነግ-ኦህዲዊ ዐዋጅ ነጻ ባወጣቸው ነበር፡፡ ይሁንና በምናውቀውም በማናውቀውም በምንገምተውም

ይድረስ ለፋኖ አደረጃጀቶች በያሉበት – ነፃነት ዘገዬ

የአማራ ሕዝብ የኅልውና ትግል፦ ዘርፈ ብዙ የጥቃት ሰለባ የሆነ መንግሥት መር፣ ማንነት ተኮር እልቂት ለታዎጀበት ሕዝብ በጥብአትና በጀግንነት የሚከናወን የዘመናችን ሐቀኛ አብዮት ነው። አማራው በዋለበት እንዳያድር፣ ባደረበት እንዳይውል ተወልዶ ያደገበት ቀዬ ድረስ

ከአማራ ፋኖ አደረጃጀቶች የተሰጠ የጋራ መግለጫ!

January 14, 2025
ኤፍሬም ማዴቦ ([email protected]) ባለፉት ሁለት ወራት አገር ውስጥና በውጭ አገሮች ያሉትን የኢትዮጵያ ሚዲያዎች ካጨናነቁ ዜናዎች ውስጥ አንዱ ፓርላማው ይህንን ወይም ያንን የህግ ረቂቅ አጸደቀ የሚሉ ዜናዎች ናቸው። የኢትዮጵያ ፓርላማ ምንም ይሁን ምን

የኢትዮጵያ ፓርላማ ሲመረመር

 ፈቃዱ በቀለ(ዶ/ር)   ጥር 2፣ 2017(January 10, 2025) መግቢያ ባለፉት ሃምሳ ዓመታ በአገራችን ምድር ሲያወዛግበንና በብዙ መቶ ሺሆች የሚቆጠሩ ወገኖቻችን ህይወታቸውን እንዲያጡ የተደረገበት ዋናው ምክንያት በፖለቲካ ስም የተደረገው ትግል ነው። ይህ ብቻ

ፖለቲከኛ ማለት ምን ማለት ነው? ፖለቲከኛ ራሱን የቻለ ሙያ ነው ወይ? በምንስ ይገለጻል? ለአንድ ህብረተሰብ የሚሰጠው በተጨባጭ የሚታይና የሚመዘን ነገር አለ ወይ? ፖለቲካ ሲባልስ ምን ማለት ነው? አገርን መገንቢያ ወይስ ማፈራረሺያ መሳሪያ?

ከሃይለገብርኤል   አያሌው የኦቦ ሲራጅና የወይዘሮ ፉንታዬ ልጅ ጃዋር መሃመድ ትላንትን ዛሬንና ነጋችንን ሊያሳይ የሚችል መጽሃፍ አዘጋጅቶልናል:: በእውነቱ መጽሃፉ ሊነበብ በሚችል የሃሳብ ፍሰት ተቀንብቦ በአነጋጋሪነቱ ቀጥሏል:: ጃዋርን እና የቄሮን ትውልድ በቅጡ ለመረዳት መጽሃፉ ማንበብ

የጃዋር የፖለቲካ ጅዋጅዌ! “ድመት መንኩሳ አመሏን አትረሳ’’

Go toTop