February 25, 2023
1 min read

“ወዲ ወረዳ ሓንቲ ንእስቲ ጋዜጠኛ ጠሊፉ”

333020774 1355387931923948 6721689823479929681 n 2
ጀነራል ታደሰ ወረደ (ወዲ ወረደ)ኣብ ልዕሊ ድምፃዊት ሃይማኖት ግርማ ዝገበሮ ግፍዒ ኣብ ልዕሊ ጋዜጠኛ ሸዊት ኣብራሃም ደጊሙዎ። ታደሰ ወረደ ንድምፃዊት ሃይማኖት ግርማ ንበዓል ገዝኣ ኣሲሩ፣ ንዓኣ ብዘይድሌታ ናይ ሓዳር እሱር ጌሩ ንብዙሕ ዓመታት ከምዝነበረ ዝፍለጥ እዩ።
እዚ መናእሰይ ደቂ ኣንስትዮ እናገደደ ካብ ሓዳረን ዘፈተሐን ዝነበረ ጀነራል፣ ሎሚ ድማ ኣብ መቐለ ንብዙሓት ደቂ ኣንስትዮ እናገደደ ይደፍረን ኸምዘሎ ግዳይ ናይቲ ጥቕዓት ዝኾና ደቂ ኣንስትዮ ቤተሰብ ይገልፁ።
ኣብ ቴሌቭዥን ድምፂ ወያነ ኣምሓርኛ ኽፍሊ ዜና መንበቢት ዝነበረት መንእሰይ ጋዜጠኛ ሸዊት ኣብራሃም ካብ ሓዳራ ኣፋቲሑ፣ ብዓጀብቱ ጨውዩ ኣብ ገዝኡ የንብራ ኸምዘሎን ብዘይድሌታ ኣብ ቀረባ ኸምዝወለደትን ይፍለጥ።

Natnael Asmelash

4 Comments

  1. እንቋዕ ጠሊፋሎ! እንታይ ገድሹካ: እናት \ህን ስላልጠለፋት በልጂቷ ቀንተህ ነዉ?

  2. ባለጌ ነህ እናቱንማ ምን ሊያደርጋት? ጠለፋ በጀኔራሉ ያምራል ብለህ ነው? ከሚጠልፋት ጠይቆ አይወስዳትም ነበረ? ለነገሩ ከህውሓት (ከአውሬ) ምን ይጠበቃል?

    • እናትህን፤ አንተንም እናትህንም ይጥለፋችሁና ጉዳችሁን ያሳያችሁ። ለመሆኑ መጥለፉን እንዴት አወቅህ? ወሬኛ በቃ እናንተ እዉነት አቤ ጉበኛ እንዳለዉ የሀሜትና የወሬ ሱሰኞች ናችሁ።

      ኣዴኻ ንዓኻን ንኣዴኻን ጨውዩ ጉዳይካ ከርእየካ እዩ። ከመይ ጌርካ ፈሊጥካ ከም ዝተሃርመ? እቲ ሓቂ ግን ኩልኹም ኣቤ ጉበኛ ከም ዘለዎ ወልፊ ሕሜታን ወረን ኣለካ።

  3. አሁን የነዚህ ትግሬዎች ታሪክና ፎቶግራፍ ለእኛ ምን ይሰራልናል ተገንጠለዋል የነሱን ሳይት ፈልገው ይለጥፉ አንሳው አታሳምመን

Leave a Reply

Your email address will not be published.

188936
Previous Story

የዝቋላ ደብረ ከዋክብት አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ገዳም አባቶች ግድያ

331245960 1212958906044566 4796089966086908965 n 1 1
Next Story

ዝናሽ ታያቸው እንደ ክላራ ፒታቺ 

Latest from Blog

“መነሻችን እዚህ መዳረሻችን እዚያ” የሚለው የዲያስፖራ ከንቱ አታካራ! – ክፍል ሁለት

በላይነህ አባተ (abatebelai@yahoo.com) በአንዳንድ ስብሰባዎችና የሕዝብ መገናኛ መድረኮች የሚታየው የአንዳንድ ዲያስፖራዎች  “መነሻችን እዚህ መዳረሻችን እዚያ” የበከተ ከንቱ አታካራ በልጅነታችን ወላጆቻችን ትምህርት እንዲሆነን ይተርኩልን የነበረውን ከጫጉላ ወጥተው ጎጆ ለመመስረት የታከቱ ሁለት ያልበሰሉ ባልና ሚስትን ታሪክ

መነሻችን አማራ መድረሻችን አማራ እና ወያኔያዊ መሠረቱ

የማይወጣ እንጀራ ከምጣዱ ያስታውቃል። የዛሬን አያድርገውና የትግሬ ልሂቆች “ትግራይ የጦቢያ መሠረት ናት ።  ጦቢያ ያለ ትግራይ፣ ትግራይ ያለ ጦቢያ ሊታሰቡ አይችሉም” በማለት ጦቢያዊ ከኛ ወዲያ ላሳር እያሉ አለቅጥ ይመጻደቁ፣ ይኩራሩ፣ ይታበዩ ነበር። ወያኔ

አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱባቸው ወንጀሎች ጥፋተኛ ተባሉ

ለአመታት በእረስር ላይ የሚገኙት  አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱባቸው የጥላቻ ንግግር ማሰራጨት እና የዕርስ በዕርስ ግጭት መቀስቀስ ወንጀሎች ጥፋተኛ መባላቸው ታውቋል፡፡ አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱበት ክሶች በዛሬ ቀጠሮ የጥፋተኝነት ፍርድ የሰጠው የፌደራል ከፍተኛ

ከ”ችርቻሮ” ድል አልፎ ለመሄድ የአንድነት አስፈላጊነት – ግርማ ካሳ

በአሁኑ ጊዜ ሁለት የፋኖ አሰላለፎች አሉ:: መኖር ያልነበረበት:: አንከር ሜዲያ ከሁለቱም አሰላለፎች፣ ሁለት ፋኖ መሪዎች ጋር ቃለ ምልልስ አድርጋለች፡፡ ሁለቱን አደመጥኩ፡፡ በሰማሁት ነገር ተደስቻለሁ:: ትልቅ ተስፋ እንድሰንቅም አድርጎኛል:: የአማራ ህዝባዊ ድርጅት የፖለቲካ
Go toTop