February 7, 2023
3 mins read

“እኛ ኢትዮጵያን እና ራሳችንን እንታደግ !”- ሞት ለገዳይ  !  

322076358 1310810406318178 8743896681051196703 nአንድነታችንን እና ህብረታችንን በማፅናት  ለራሳችን ነጻነት እና ለአገራችን አንድነት መቆም የዕምነት እና የኃይማኖት ብቻ ሳይሆን የመኖር አለመኖር ህልዉና ጉዳይ መሆኑን እንገንዘብ ፡፡

የቤተ ክርስቲን ግቢ እና ቅጥር ማስጠበቅ የሁሉም ዜጋ እና የሰዉ ልጆች ግዴታ ቢሆንም እንደአለመታደል የቤ/ክ ነገር የክርስቲያኖች የግል ማድረግ ስህተት ብቻ ሳይሆን ፀፀት እንዳናተርፍ እንጠንቀቅ ፡፡

ለዘመናት ዕምነትም ሆነ ማንነት ባአገር ነዉ ፡፡ አገር እንታደግ ሲባል ሁሉም ምንቸገረኝ ባይ በዛ እና አስቀድመዉ ለተገለፀላቸዉ ጀርባችንን ሠጠን ፤ አሳልፈን ሰጠን፡፡

ኢትዮጵያን ቀለሟን ወዟን  ፣ዳር ድንበሯን አጣች ፡፡ ቀጠለ ኢትዮጵያዊነት ወንጀል ሆኖ ዓማራ ብሎ ማሳደድ ….ቀጠለ ለሶስት አሰርተ ዓመታት …ይኸዉ ዛሬ ቤ/ክርስቲያን ላይ በግልፅ ከአንድ ክ/ዘመናት በላይ የተደነቀረዉ ኢትዮጵያን የማጥፋት አንዱ  ሴራ ቤ /ከርስቲያንን በይፋ መንቀፍ ፤ማነቀፍ…..በግልጥ  እየሆነ ያለዉን እያየን ነዉ ፡፡

እኛም ወገን ሆይ እናት ኢትዮጵያ ስትታመም ፤ስታዝን ፤ስትቆዝም የሚደሰት ዕኩይ እና ድዉይ ዕንጂ ሠዉ ሊሆን አይችልም እና ለሚያምኑት እና ከክርስቶስ ጋር ለሆኑት የሚያመልኩት ዓምላክ አላቸዉ ለእኛ እና ለአገራችን መዳን ህልዉና ዘብ መቆም አለብን እርሱም ጊዜዉ አሁን ነዉ ፡፡

ታላቁ መፀሃፍ ቅዱስ እንደሚያስተምረን “  የመዳን ጊዜ አሁን ነዉ ”እንዲል  ራሳችንን ፣ ነፃነታችንን ፣ አገራችንን ለመታደግ  በአንድነት እና በህብረት ዘብ የምንቆምበት ጊዜ አሁን ነዉ ፡፡

“በክርሰቶስ ነፃ  ወጥተናል እና ዳግም በባርነት ቀንበር ስር ላለመዉደቅ እንትጋ ፡፡”

ብረት በዕሳት …አንዲሉ በኢትዮጵያ ላይ የሚሆነዉ መከራ ሁሉ ለአለፉት ድፍን ሠላሳ ዓመታት በምድረ ኢትዮጵያ የጠፋዉን ዕዉነተኛ ኢትዮጵያዊ ዕና የነፃነት ሠዉ ለማዋለድ መሆኑን በመገንዘብ ኢትዮጵያዊነት የሚረጋገጥበት የመከራ ጠርዝ ላይ መገኘታችን የመከራ ብዛት ሊያበረታን እንጂ ተስፋ ሊያስቆርጠን አይገባም ፡፡

“አንድ ኢትዮጵያ ፣አንድ አገር ፣ አንድ ህዝብ ፡፡”

ሞት ለገዳይ  !

Allen Amber

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Latest from Blog

“በአንደበቴ እንዳልስት መንገዴን እጠብቃለሁ፤ ኃጢአተኛ በፊቴ በተቃወመኝ ጊዜ በአፌ ላይ ጠባቂ አኖራለሁ።”  መዝሙረ ዳዊት 39:1 ወንድሙ መኰንን፣ ኢንግላንድ 15 January 2025 መግቢያ የአገር መሪ፣ በስሜታዊነት እንዳመጣለት አይዘረግፍም። እያንዳንዷ ንግግሩ እየተሰነጠቀች ትታይበታለች። ንግግሩ ቁጥብ መሆን

ከተዘራ ያልታረመ አንደበት የጠቅላይ ሚኒስትር አነጋጋሪ ንግግሮች

አስቻለው ፈጠነ የኢትዮጵያን ባህላዊ ሙዚቃ ከዘመናዊ ተፅዕኖዎች ጋር በማዋሃድ ባሳየው ልዩ ችሎታ የተቸረው አርቲስት ነው ። ጥበባዊ ጥረቱ ብዙ ጊዜ የኢትዮጵያን ጥልቅ ባህላዊ ትሩፋት እና የሙዚቃ ልምምዶች በልዩ ሚዛን፣ ዜማ እና ዜማ

አሞራው ካሞራ | አስቻለው ፈጠነ

January 15, 2025
ፈራ ተባ እያልን እንጂ ስለፋኖ ትግልና አደረጃጀት ብዙ የሚባል ነገር አለ፡፡ እንዳጀማመሩ ቢሆን ኖሮ እስካሁን ፋኖ ኢትዮጵያን በአጠቃላይና አማራን በተለይ ከታወጀባቸው የመፈራረስና የዕልቂት ኦነግ-ኦህዲዊ ዐዋጅ ነጻ ባወጣቸው ነበር፡፡ ይሁንና በምናውቀውም በማናውቀውም በምንገምተውም

ይድረስ ለፋኖ አደረጃጀቶች በያሉበት – ነፃነት ዘገዬ

የአማራ ሕዝብ የኅልውና ትግል፦ ዘርፈ ብዙ የጥቃት ሰለባ የሆነ መንግሥት መር፣ ማንነት ተኮር እልቂት ለታዎጀበት ሕዝብ በጥብአትና በጀግንነት የሚከናወን የዘመናችን ሐቀኛ አብዮት ነው። አማራው በዋለበት እንዳያድር፣ ባደረበት እንዳይውል ተወልዶ ያደገበት ቀዬ ድረስ

ከአማራ ፋኖ አደረጃጀቶች የተሰጠ የጋራ መግለጫ!

January 14, 2025
ኤፍሬም ማዴቦ ([email protected]) ባለፉት ሁለት ወራት አገር ውስጥና በውጭ አገሮች ያሉትን የኢትዮጵያ ሚዲያዎች ካጨናነቁ ዜናዎች ውስጥ አንዱ ፓርላማው ይህንን ወይም ያንን የህግ ረቂቅ አጸደቀ የሚሉ ዜናዎች ናቸው። የኢትዮጵያ ፓርላማ ምንም ይሁን ምን

የኢትዮጵያ ፓርላማ ሲመረመር

 ፈቃዱ በቀለ(ዶ/ር)   ጥር 2፣ 2017(January 10, 2025) መግቢያ ባለፉት ሃምሳ ዓመታ በአገራችን ምድር ሲያወዛግበንና በብዙ መቶ ሺሆች የሚቆጠሩ ወገኖቻችን ህይወታቸውን እንዲያጡ የተደረገበት ዋናው ምክንያት በፖለቲካ ስም የተደረገው ትግል ነው። ይህ ብቻ

ፖለቲከኛ ማለት ምን ማለት ነው? ፖለቲከኛ ራሱን የቻለ ሙያ ነው ወይ? በምንስ ይገለጻል? ለአንድ ህብረተሰብ የሚሰጠው በተጨባጭ የሚታይና የሚመዘን ነገር አለ ወይ? ፖለቲካ ሲባልስ ምን ማለት ነው? አገርን መገንቢያ ወይስ ማፈራረሺያ መሳሪያ?

ከሃይለገብርኤል   አያሌው የኦቦ ሲራጅና የወይዘሮ ፉንታዬ ልጅ ጃዋር መሃመድ ትላንትን ዛሬንና ነጋችንን ሊያሳይ የሚችል መጽሃፍ አዘጋጅቶልናል:: በእውነቱ መጽሃፉ ሊነበብ በሚችል የሃሳብ ፍሰት ተቀንብቦ በአነጋጋሪነቱ ቀጥሏል:: ጃዋርን እና የቄሮን ትውልድ በቅጡ ለመረዳት መጽሃፉ ማንበብ

የጃዋር የፖለቲካ ጅዋጅዌ! “ድመት መንኩሳ አመሏን አትረሳ’’

Go toTop