“ብልጽግና ልክ ጠረጴዛ ላይ ያለን ብርጭቆ ለመስበር እየተንደረደረ እንዳለ ህጻን ነው” አንዷለም አራጌ

“… አንድም ቀን የለውጥ ሃይል የምንለው ቡድን ራሱ አገር በማፍረስ ውስጥ ይሳተፋል ብየ አስቤ አላውቅም ነበር።…
አሁን ላይ ብልጽግና ልክ ጠረጴዛ ላይ ያለን ብርጭቆ ለመስበር እየተንደረደረ እንዳለ ህጻን ነው የሆነው። ….”
(የሺዋስ አሰፋ)
“…ከሁሉም በላይ የሚያሳዝነኝና የሚያስቆጨኝ ኢትዮጵያ እንዳትፈርስብን ብለን በታገልንበት ሂደት ህዝቡ እንደተለጣፊ ፤ ብልጽግና ደግሞ እንደሞኝ ሲቆጥሩን እንዳላወቀ አልፈን አሁን ላይ አገራችንን ማዳን አለመቻላችን ነው…”
(አንዷለም አራጌ)

———————-

ንጉሥ ሆይ ፋኖን ማሣደድ ያቁሙ ዕዳው ለርሥዎ ነዉ


—————————–

ተጨማሪ ያንብቡ:  የኢትዮጵያ አንድነትና ነፃነት ኃይልና የኢሕአዴግ ጦር በጭርቆና በረሃ ውጊያ ገጠሙ ተባለ

1 Comment

  1. You guys Keep talking your empty if not outrageously nonsensical talk and rhetoric! You guys have sadly lost your very common sense of understanding the ruling circle of EPRDF/ now the so-called Prosperity that has been not simply incurably ill -thought and ill -guided but also incurably stained itself with the very blood of innocent citizens for about three decades and has continued this bloody political game at this very moment. You chose to help it when it hijacked the very movement of the people for a democratic change and to continue its bloody politics in a much more horrible manner and now you bark a good for nothing barking!!!
    Really sad and sad and sad!!!

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Share