ኃይለማርያም ደሳለኝ እና አባዱላ ገመዳ ከ”ተንባዩ” ጋር ታዩ፤ “ቡራኬ ሰጥቻቸዋለሁ” ይላል (ፎቶ ተይዟል)

”ትንቢተኛው” ከጠቅላይ ሚኒስትራችን ጋር ምን ይሰራል ?

ከአቤ ቶኪቻው

ሰሞኑን ጠቅላያችን አንዴም ሲደንሱ አንዴም ”ሲቀደሱ” በየሚዲያው እያየናቸው ነው። እሰይ እንዲህ ነው እንጂ የኔ አንበሳ በዬ ላደንቃቸው እፈልጋለሁ። ይሄንን ፎቶ ያገኘሁት ከፌስ ቡክ ተሰውረው በትዊተር የመሽጉ ጎበዞች ዘንድ ነው። ከዛም በማስፍንጠሪያ ተስፈንጥሬ ”ትንቢተኛው” ድረ ገጽ ውስጥ ብገባ በኢትዮጰያ ቆይታው አባ ዱላ ገመዳ እና ሃይለማሪያም ደሳለኝን ጨምሮ ለሌሎችም ባለስለጣኖች ቡራኬ እንደሰጠ ይናገራል።

እግረ መንገዱን ባለስልጣኖቻችን እስር እና ግርፉን እንዲተዉ ስልጣንም ከእግዜር እንጂ ከጠብ ምንጃ ዘንድ እንዳልሆነ ነግሮልን ከሆነ ደህና ነው!

ዝም ብሎ የወደፊት እጣ ፈንታቸውን ብቻ ነግሯቸው ከተመለሰ ግን ዝም ብሎ ነው የለፋው፤ የባለስልጣኖቻችንን እጣ ፈንታ እኛም እንነግራቸው ነበር። (አያያዙን አይቶ… ) እንዲል የሀገሬ ሰው ማለት ነው።

ማላዊውን ትንቢተኛ እንደኔ ለማታውቁት ከዩቲዩብ ላይ ያገኝሁት አንድ ስራውን በድረ ገጻችን ውስጥ እንደሚከተለው አሰቀመጠዋለሁ፤

የምር ግን ለጠቅላያችን እና እና ለአባዱላችን ምን ተንብዮላቸው ይሆን… ?

በቪዲዮው ውስጥ አንዷን ደርባባ (ማሊያዊት ሳትሆን አትቀረም) ከአንድ እውቅ እና ትልቅ የኢትዮጵያ ባለስልጣን ጋር የፍቅር ቁርኝት መስርታ እንደነበር ህዝብ ፊት ሲነግራት አይቼ ያ ባለስልጣን ማን ይሆን… ብዬ ለማወቅ ጓጓቴንም አልደብቅዎትም፤ ማን ያውቃል ባላየነው ቪዲዮ ደግሞ ባለስልጣኖቻችንን ከማላዊት ኮረዳ ጋር ፍቅር የመሰረትክ ውጣ… ብሎ አስለፍልፏቸው ይሆናል።

ጭማሪ፤
ባለስልጣኖቻችን ግን እግዚአብሄር ኢትዮጵያን ”በበረከቱ ይጎብኛት” ሲባል እንደዛ እንዳልሳቁ ዛሬ ምን ታያቸው… ወይስ የኢትዮጵያ እግዜር እና ”የትንቢተኛው” እግዜር ይለላያያሉ… ?

ተጨማሪ ያንብቡ:  ገረብ ገረብ ትግራይ መቃብር አምሃራይ

13 Comments

  1. እልልል…..”ባለሥልጣኖቻችንን ጠንቋይ በበረከቱ ጎበኛቸው!” “ከሙስና መር ልማታዊ መንግስት ጋር ወደፊት!”
    ከመሬት ለአራሹ! (ለኢህዴግ) ለአውራ መንግስት መራሹ! ታሪክ ናቂ ታሪክ የማይሰራ ትውልድ አፍላቂ ልብ አውላቂ ካድሬ
    የምር ግን ለጠቀላያችን እና ለአባዱላችን ምን ተንብዮላቸው ይሆን…?

    ኢህአዴግ በሚቀጥለው ምርጫ ያሸንፋል…ገበሬውም ሕዝቡም ምን ምርጫ አለው አለ!? በፌደራሉ ክልል መስተዳደር ፳፭ከመቶ ግልጋሎት የሚያገኙ(የብሄር ብሄረሰብ)ሰፈሮች ፸፭ከመቶ ፳፬ሰዓት የተሟላ ግልጋሎት የሚያገኙ የሕዝቦች (የአፓርታይድ)መንደር ተጠናክረው ይቀጥሉ አለ? የመፃፍ፣ የመናገር፣ ሐሳብን በነፃነት የመግለፅና የመዘዋወርና የመንቀሳቀስ መብት … በማሳወቅና በማስፈቀድ ብቻ ይሁን አለ!? ሥልጣንን በክልል ተካፍሎ ሀገርን ከጎረቤት ሀገሮች ተካፍላችሁ አብራችሁ ብሎ አለ!? ከማፍረስ አባዜ ወደ ማቃጠል የተሸጋጋረው የብሔረሰቦች እኩልነት አንዱን ማፈናቀል ሌላውን በሜንጫ መቅላት ንብረቱን ማውደም መለያው ነው አለ!? ሙሰኝነትና ኪራይ ሰብሳቢነት ከመሬት ቅርምት ግሎባላይዜሽን(ዓለም አንድ መንደር ሆነች) በ፳፩ኛው ክፍለ ዘመን በበሬ ጫንቃ ታርሶ በወጣቶች ጉልበት ማዳበሪያ ተነስንሶ “የኢትኦጳያ ምርት ገበያ” ሁላችሁም በአንድ የፖለቲካ ጥላ ሥር ተሰብስባችሁ ምርታችሁን በአንድ ጎተራ ጨምሩ የሚለው ሥርዓት ከአደጉት ሀገሮች ጎን የሚያሰልፈን ፹፭ከመቶ ገበሬና ግብርና ፳፭ ከመቶ ተጠቃሚን ሳያጠግብ ሚሊኒየር ገበሬ የተገኘው በመንፈስ ነው አለ!?

    …ታላቁ ባለሥልጣናችን ይቺን የመሰለች ኢትዮጵያውያን ሴቶችን የምታስንቅ አፍንጫ ሰልካካ የማላዊት ዜጋ ሲወሽም ትንሽ የሙስና ገንዘብ ሳይበጭቅላት ቀረ? ግን ባለ መሬት ናት!…እንግዲህ በጥሬው ባይሰጣትም በማላዊ ግብርና ላይ በኢንቨስትመንት የተሰማራ ኢህአድግዬህ ነበር ማለት ነው። በሌሎች የኢህአዴግ አጋር አህትና ወንድም የፖለቲካ ፓርቲ አራማጅ የአፍሪካ ሀገሮች ውስጥ ስንት ልማታዊ ካድሬዎችና የባለሥልጣናት ቤተሰቦች እንቨስት አድርገው ይሆን?ስንቶችስ ተጋብተው ሀብት አሽሽተው አከማችተው ይሆን? ተንባዩ ቢተነትንልን መልካም ነበር።

    ” ከአብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ብሔራዊ ቋንቃዊና ልመታዊ መንግስት ወደ ጥንቆላዊ ትንቢታዊና ትብታዊ የህብረት(የደቦ)አመራር ያሸጋጋረንን ሰማዕታትና የሞት ራዕይ ላላቸው ሁሉ ክብር ምስጋና ይግባቸው!! በቸር ይግጠመን

    • My first question is, is it the usual Drama of pentecoste or another sponsored religious Drama to raising fund for financing a luxurius life for a Group of People involved in the event. It is very Comic to see People In africa in the 21st century that still accept such Kind of believes. The move is totally against christianity, which is to serve gods creatures today to get god,s Blessing after they die. But in this case the Young man is already representing god and giving them all things they Need (financial and material things) immediately. Religion is not intended to accumulate wealth rather to sacrifice oneself and supoort others who donot Support themselves due to different reasons. They cheat government officials like this and get financial Support from them to finance their livelihood, it is not more than this. I hope the People return one day to the truth will stop to cheat their owm People. May be he is a Messenger already recruited to promote the will of the old Boss.

  2. እድሜ ከሰጠን እናያለን ገና።እነ አባባ ታምራትን መጠቀሙ ለሀገር እድገት እንደሚበጅ አላወቁም እንዴ? ለነገሩ ሀገራዊ ኢንቨስተርን አስሮ የዉጭ ኢንቨስተር መጋበዝ ከተጀመረ ለካ ሰነባብቱኣል።ከአሉት ላይቀር ስለኑሮውድነቱም መላ ቢፈልግላቸው ኑሮ ማላዊው ኢንቨስተር፧

  3. Check the hand of Haliemariam. It is white and that of Abadula is black. It is fake video.

  4. ይህማ ጉድ እኮ ነው!!! ሰውየው እኮ ከችግር የሚያነፃ ሳሙና ፈልስፌያለው ብሎ ለገበያ የሚያቀርብ የ 500 ሺ ዶላር መኪና የሚነዳ የፕሮቴስታንት “ነብይ” ነው። እግዜር ያሳያቹህ እንግዲህ ለቢዝነስ ፕሮብሌም፣ ለትዳር ችግር፣ ለገንዘብ ነክ ችግሮች እና ለህመሞች “መፍትሄ” የሆነ ሳሙና! እንዲህ ነው እንጂ “ነብይ” ከሆኑ አይቀር!

    ፕሮተስታንት ሚኒስትሮቻችን በዚህ የሳሙና “ነብይ መቦረክ” ምን የሚሉት ጉድ ነው።

    ይህ የፈደራል ጉዳዮቹ እነ ዶ/ር ሸፈራው እያጧጧፉት ያለ ኦርቶዶክስን ከእስላሞች ጋር የማጋጨቱ ስራ ቡራኬ የሚያገኙት ከዚህ “ነብይ” መሆኑ ነው መሰል። ከጆርጅ ከቡሽ ብቻ መስለን ነበር በፊት! ወይ ማአልቲ………!

    ይህ አሳማታዊ ሳሙናን ተጠቅመው ምን ሊያረጉልን/ሊያረጉን ይሆን በቅርቡ?

    ምን አይነት ጉድ የሆኑ ሰወች ናቸው የሚመሩን ያሉ?

  5. he is false prophet cheating soft headed and uncritical minds. We have witnessed number of people claiming as prophet given the spirit from god. One typical example is the Guana person who told his sheepish follower to drink a poison that ensure them to be placed in paradise .over 70 innocent people died following his satanic advice .i think such people use their cults to play a game and bussiness in the mind of ignorants and of course fortune hunters like the feeble minded Haile Mariam and Aba Dula also are victims.

  6. my questions is now, why woyane jailed (Ababa Tamirat???)—kikikiki—the problem of that guy was that, he also stretched his hands to their wifes—-and also kimites—hahahaha, otherwise, he is indiffirent from this recent so called prophet guy.

    wait until this will touch their—-so that they will assign a police to hunt him again—-kikiki

  7. This is totally fake. Do not blame Protestants. You have worse tinqola with your Ethiopian Orthodox debtras. Your old Ethiopian traditional religion has far worse excesses than this. Those who want to make money with religion can manufacture false prophets and street duruyes like this one. Politicians can use anything to destroy each other. And the people know them and their tricks.

  8. Look at the way Dula and Dessalegn are holding hands. You can be sure that they are told by the “prophet” to do so. It is part of the ritual. Other wise, why on earth would you hold hands like that? What a shame?

  9. Abe,
    From the comments written above and the whole notion of your article, it looks you level the ground to bash Pentecostalism. We should all realize that our country is very diverse in religions. We can find millions Pentecostal followers as well as millions Catholics and tens of millions Muslims. Associating the religion with the leaders is very wrong and will send a wrong message. So, we should be responsible when commenting regarding this issue.
    Bu the way, I am your fan and like your creativity.

  10. Yihen yawoko norwal ? Meles zenawi nefsuon aymarewona fetari yemimaribet emnetim,srame yelwom ena beteqlay minsternetuo zemen abadula na haylemaram desaleñni mikitel adrigo lemeshom fetna malef neber bachewo,tiyake le abadula teyakiwo mouch teklay minster tebiyewo meles zenawi – aynemidir malet minmalet newo -melse abadula qi eninga alwkem – melis abadula alalefem 2nd haylemariyam -aynemidir malet min malet newo beysusi dime kelal fetena ayn midir malet tilalik zafochina fokoch yalubet ketma newo teklay minster meles zenawi yes betikikel temelsual yen mikitel teqlay minster tuhonaleh*

    • ይህን ያውቁ ኖራል? በጭንቀት የሞቴው ጠቅላይ ምንስተር ተብዪ በቁም የሞቴውን ጠቅላይ ምንስተር ኃይለማርያም ደሳለኝን እንደት ወደ ስልጣን እንዳመጣ 1 ደኛ የመጀመርያው ጠቅላይ ምንስተር ከ አማራ ብሂር ስለ ነበር ታምራት ላይኔ ለትንሽ ግዘ ብሆንም 2ኛው ከትግራይ ስዮም መስፍን 3ኛውም ከአማራ ብሔር ስለ ሆኔ አሁን ምክትል ጠቅላይ ምንስተር ከኦሮሞ ብሔር ወይም ከደቡብ ክልል ስባል TPLF ስብሰባ ተደርጎ አባዱላ ገመዳ እና ኃይለማርያም ደሳለኝ ተመረጡ እናም መለስ ዘናዊ ፈጣር ነፍሱን አይማረውና የምማርበት መልካምም ስራ የለውም እምነትም እንድሁም,ገዳማትን ያስቃጠለ,ሙልሙችን አልሙችን ያሰሬ፣የግደለ ቀሳዊስትን ለስደት የዳረግ ነው᎓᎓ ወደ ቁምነገሩ እንግባና ፈተናው ለ አባዱላ ግመዳና ኃይለማርም ደሳለኝ. ተያቅው ሞቺ መለስ, ጥያቀ አንድ᎑ አቶ አባዱላ ግመዳ አይነ ምድር ማለት ምን ማለት ነው? ኢህ እኔ እንጃ ᎐ አልተመለሰም ወድቀ ማለት ነው ጥያቀ ለ ኃይለማርያም ደሳለኝ አይነምድር ማለት ምን ማለት ነው? አይነምድር ማለት ትልልቅ ዛፎቺና ፎቆች ያሉበት ከተማ ማለት በትክክል መልሰሃል ፈተናውን ስላለፍ ምክትል ጠቅላ ምንስተር አድርገዋለው TPLF ተቀብለናል᎓᎓ ይህን ይመስላል አመጣጡ ወደስልጣን᎓᎓

    • Tano: you are simply pussy, no body have the gut to speak about Meles, the greatest of all time who resqued Ethiopia from backwardness

Comments are closed.

Share