እነ ስብሐትን የሕወሓት ጦር (ጁንታው) ደብረሲና ሲደርስ እነርሱ መጥተው ከሚፈቷቸው ቀድመን እንፍታቸው ያሉ ባለ ሥልጣናት ነበሩ፣ አይሆንም ነው ያልነው። ጦርነቱን ካሸነፍን በኋላ ነው መፍታት ያለብን ብለን ነው የወሰንነው።” (ጠ/ሚ ዐቢይ ለዲያስፖራው በተዘጋጀው በገበታችን አገር እንገንባ የራት ግብዣ ላይ)
ሾልኮ የወጣ የጠሚ አብይና የነብይት ብርቱካን የፀሎት የትንቢትና የምክር ድምፅ ቅጂን THM ለቆታል:: ቅጂው ጠሚ አብይ ሴኩላር ሀገርን ለመምራት
ሾልኮ የወጣ የጠሚ አብይና የነብይት ብርቱካን የፀሎት የትንቢትና የምክር ድምፅ ቅጂን THM ለቆታል:: ቅጂው ጠሚ አብይ ሴኩላር ሀገርን ለመምራት