ተማሪዎች እና መምህራን በተለያዩ ማህበራዊ አገልግሎቶች ላይ ሲሳተፉ ውለዋል

ለአንድ ሳምንት መደበኛ ትምህርት መቋረጡን ተከትሎ በተለያዩ አከባቢዎች የሚገኙ ተማሪዎች እና መምህራን በተለያዩ ማህበራዊ አገልግሎቶች ላይ እየተሳተፉ ይገኛሉ::
በዛሬው እለት በተለያዩ የሀገራችን ክፍሎች የሚገኙ ተማሪዎች እና መምህራን ሰብል በመሰብሰብ፣ ደም በመለገስ እና ሌሎች ማህበራዊ አገልግሎቶችን ሲያከናውኑ ውለዋል፡፡
የሁሉተኛ ደረጃ ትምህርት መዘጋቱን ተከትሎ የተለያዩ መርሃግብሮች ተዘጋጅተው እየተከናወኑ ሲሆን ሰብል መሰብስብ፣ ድጋፍ ማሰባሰብ፣ የዘማች ቤተሰቦችን ማገዝ እና ደም መለገስ የመርሀ ግብሩ አካላቶች ናቸው።
መርሃ ግብሩም እስከ አርብ ድረስ በተለያዩ አገልግሎቶች ተጠናክረው የሚቀጥሉ ይሆናል፡፡
ተጨማሪ ያንብቡ:  በሰሜን ሸዋ ዞን ደራ ወረዳ ወደ አዲስ አበባ እየመጡ የነበሩ 4 የሕዝብ ማመላለሻና አንድ የጭነት ተሸከርካሪዎች መታገታቸው ተሰምቷል

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Share