የሰይፉ ፋንታሁን ሾው በአዲስ አበባ የኔልሰን ማንዴላን ሕይወት አትርፈው የነበሩትን ኢትዮጵያዊው ካፒቴን ጉታ ዲንቃን አነጋግሮ ነበር። ቃለምልልሱ ወቅታዊና ግንዛቤ የሚሰጥ በመሆኑ የዘ-ሐበሻ አንባቢዎችም ተካፈሉት፦
[youtube]http://www.youtube.com/watch?v=JVKNEdSzRx4[/youtube]
የማንዴላን ሕይወት በአዲስ አበባ አትርፈው የነበሩት የካፒቴን ጉታ ዲንቃ ቃለምልልስ
የእንግዳ ልኡክ ጽሁፎችን የአርትዖት አምዶችን ወይም አስተያየቶችን እና ትንታኔዎች መጣጥፎችን እንቀበላለን:: ሀሳበወትን እና እውቀትዎን ለአንባቢዎቻችን እንዲያካፍሉ እንጋብዛችኋለን። ጽሑፋችሁ በዓለም ዙሪያ በሚሊዮን የሚቆጠሩ አንባቢዎችን ይደርሳል፣ ያለቀ ጽሁፍ በ admin@zehabesha.com በኩል ያቅርቡ! የሚሰነዘሩ አስተያየቶች ደራሲውን ብቻ የሚያንፀባርቁ እንጂ የዘ-ሐበሻ ዶት ኮም ኦፊሴላዊ ፖሊሲ ወይም አቋም የሚያንፀባርቁ አይሆኑም!!
4 Comments
Comments are closed.
እንዳለፉት ኢትዮጵያውያኖች ቃላቸውን የሚጠብቁ እና ሃገራቸውን እና ሕዝባቸውን የሚያኮሩ ታላቅ ኢትዮጵያውያኖች ናቸው። ታላቅ ክብር ይገባቸዋል!!!!!
Seifu Fantahun is not the appropriate journalist to conduct this interview. He lacks the real maturity for an interview with such a giant personality. I wish W/ro Meaza Biru of Sheger FM 102.1 make Capitain Guta Dinka her GUEST OF HONOR!!
Absolutely right much!
እኒህ ሰውዬ ወንድ ናቸው፣ስራቸው ለዘላለም ይኖራል።አድናቆቴ ወሰን የለውም።እኛ የአሁኖቹ ከድሮዎቹ ምን እንማራለን?
የድሮውን መሰረት አርገን ነው የሚሻሻለውን አያሻሻልን፣አዲስ ደግሞ የምንጨመርበት።