የማንዴላን ሕይወት በአዲስ አበባ አትርፈው የነበሩት የካፒቴን ጉታ ዲንቃ ቃለምልልስ

የሰይፉ ፋንታሁን ሾው በአዲስ አበባ የኔልሰን ማንዴላን ሕይወት አትርፈው የነበሩትን ኢትዮጵያዊው ካፒቴን ጉታ ዲንቃን አነጋግሮ ነበር። ቃለምልልሱ ወቅታዊና ግንዛቤ የሚሰጥ በመሆኑ የዘ-ሐበሻ አንባቢዎችም ተካፈሉት፦
[youtube]http://www.youtube.com/watch?v=JVKNEdSzRx4[/youtube]

ተጨማሪ ያንብቡ:  የተከዜው መብረቅ ቦንብ አጉራሽ ልዩ ኀይል!

4 Comments

  1. እንዳለፉት ኢትዮጵያውያኖች ቃላቸውን የሚጠብቁ እና ሃገራቸውን እና ሕዝባቸውን የሚያኮሩ ታላቅ ኢትዮጵያውያኖች ናቸው። ታላቅ ክብር ይገባቸዋል!!!!!

  2. Seifu Fantahun is not the appropriate journalist to conduct this interview. He lacks the real maturity for an interview with such a giant personality. I wish W/ro Meaza Biru of Sheger FM 102.1 make Capitain Guta Dinka her GUEST OF HONOR!!

  3. እኒህ ሰውዬ ወንድ ናቸው፣ስራቸው ለዘላለም ይኖራል።አድናቆቴ ወሰን የለውም።እኛ የአሁኖቹ ከድሮዎቹ ምን እንማራለን?
    የድሮውን መሰረት አርገን ነው የሚሻሻለውን አያሻሻልን፣አዲስ ደግሞ የምንጨመርበት።

Comments are closed.

Share