Sport: የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ለወሳኙ ጨዋታ ነገ ወደ ኪጋሊ ይጓዛሉ

July 24, 2013

(ወርልድ ስፖርት) በደቡብ አፍሪካ አስተናጋጅነት በሚካሄው 3ኛው የቻን ውድድር ተሣታፊ የሚያደርገውን ትኬት ለመቁረጥ የመጨረሻው ምእራፍ ላይ የደረሰው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የፊታችን ቅዳሚ ለሚደርገው ወሣኝ ጨዋታ ነገ ወደ ኪጋሊ ይጓዛል፡፡ አሠልጣኝ ሰውነት ቢሻው ለዚህ ጨዋታ ስኳዳቸውን ይፋ ያደረጉ ሲሆን ባለፉት ሁለት ጨዋታዎች ከቡድኑ ተቀንሶ የነበረው ኡመድ ኡክሪ ለክለቡ ተሰልፎ በተጫወተባቸው ጨዋታዎች ያሣየውን ድንቅ አቋም ከግምት ውስጥ በማስገባት ወደ ብሔራዊ ቡድኑ ጠርተውታል፡፡ አሠልጣኝ ሰውነት ቢሻው ለሩዋንዳው ወሣኝ ጨዋታ የመረጧቸው ተጨዋቾች የሚከተሉት ናቸው፡፡
ግብ ጠባቂዎች
ጀማል ጣሰው፤ ሲሳይ ባንጫና ሳምሶን አሰፋ
ተከላካዮች
ደጉ ደበበ ፤አይናለም ሀይለ ፤አበባው ቡጣቆ ፤ስዩም ተስፋዬ ፤ብርሀኑ ቦጋለ ፤ቶክ ጀምስ ፤ሳላዲን በርጊቾ ፤ሞገስ ታደለ
አማካዮች
አዲስ ህንፃ፤ተስፋዬ አለባቸው፤ሽመልስ በቀለ፤ምንያህል ተሾመ፤በሀይሉ አሰፋ
አጥቂዎች
አዳነ ግርማ፤ኡመድ ኡክሪና ዳዊት ፈቃዱ

Latest from Blog

ነገሩ እንዲህ ነው ባሳለፍነው ታህሳስ 15 በተካሄደው ብልጽግና ስራ አስፈፃሚ ስብሰባ ላይ የአማራ ክልል ፕሬዚዳንት አቶ አረጋ ከበደ እጃቸውን አውጥተው ተናገሩ እኔ አቅቶኛል የአማራ ክልል ቀውስ ማስተዳደር አልቻልኩም ብለው ተናገሩ በዚህ ጊዜ

“አንተን ለማኝ አደርጋለሁ” አቢይ አሕመድ ለአማራ ክልል ፕረዚዳንት ለአረጋ ከበደ የሰጠው ማስጠንቀቂያ

January 31, 2025
ከቴዎድሮስ ሃይሌ የምናከብራቸው ጀነራል ተፈራ ማሞ ሰሞኑን አደባባይ ወጥተው አድምጠናል:: የጀነራሉ ጤንነትና ደህንነት ሲያሳስበን ለቆየነው ወገኖች ሁሉ በጥሩ ቁመና ላይ ሆነው በማግኘታችን የሕሊና እረፍት ሰጥቶናል:: አሁንም ባሉበት ሰላሞት እንዲበዛ ምኞታችን ዳር የለውም::

እስክንድር ነጋ እና ጀነራል ተፈራ ማሞ ከድል ለዲሞክራሲ እስከ ፉኖ ተሰማራ!

በላይነህ አባተ (abatebelai@yahoo.com) ዛሬም እንደ ትናንቱ አያሌ ምሁራንና ታዋቂ ነን ባይዎች ስለብሔራዊ ሽምግልና እርቅ ይደሰኩራሉ፡፡ ያለምንም ሐፍረት ቅዱሱን ሽምግልናን ከምእራብ ከተሸመተው ኤፍሬም ይሳቃዊ ድርድር ጋር እያምታቱ የአያት የቅድመ አያቶቻችንን የተባረክ የሽምግልና ሐብት ያበላሻሉ፡፡ ሽምግልና በመለኮት

ፍትህ የሌለው ሽምግልናና እርቅ ሥራ እንደሌለው እምነት የሞተ ነው!

Go toTop