ለማ መገርሳ በመደመር ፍልስፍና እንደማይስማሙ ገለፁ November 30, 2019 ዜና Facebook X Linkedin Pinterest Telegram Whatsapp Email የኢትዮጵያ መከላከያ ሚኒስትር እና የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ምክትል ሊቀመንበር አቶ ለማ መገርሳ በመደመር ፍልስፍና ወይም በፓርቲዎች መዋሃድ እንደማይስማሙ ዛሬ ለአሜሪካ ድምፅ ራድዮ በሰጡት ቃለ ምልልስ ገልፀዋል፡፡ ዋሺንግተን ዲሲ — አቶ ለማ መገርሳ የኢህአዴግ ምክር ቤት የፓርቲዎችን ውህደት ባፀደቀ ጊዜ የምክር ቤት ስብሰባ ላይ ተገኝተው እንደነበር ገለፀው ስለሂደቱ ግን አሁን ማብራራት አልፈልግም ብለዋል፡፡ አቶ ለማ መደመርን የተቃወሙበትን ምክንያት እንደዚህ ያስረዳሉ፡፡ ዝርዝር ቃለ ምልልሱን ከፓርቲያቸው ምላሽ እንዳገኘን እናቀርባለን፡፡ Facebook X Linkedin Pinterest Telegram Whatsapp Email Previous Story ወቅታዊ ችግሮቻችን – ቁጥር አንድ (ባይሳ ዋቅ -ወያ) Next Story ጋሰለ አረሩ፤ አዴፓ ብአዴን፤ ብልጽግናም ይህ አድግ ነው! – በላይነህ አባተ