ደብረጺዮን ተስፋ ቆረጠ? – በጎረቤቶቻችንም በፌደራል መንግስቱም እምነት የለንም አለ February 13, 2019 ዜና Facebook X Linkedin Pinterest Telegram Whatsapp Email የትግራይ ክልል ምክትል ፕሬዚዳንት ዶ/ር ዴብረጺዮን ገብረእሚካኤል በጎረቤቶቻችን ላይም ሆነ በ ፌዴራል መንግስቱ እምነት የለንም ሲል ተናገረ:: በሕወሓት ተከፋይ ካድሬዎች በኩል እንዲለቀቅ በተደረገው ቭዲዮ ደብረጽዮውን በጠለምት ከተማ በትግርኛ ባደረገው ንግግር መሳሪያዎቻችን እያጸዳን ነው ማለቱ ተሰምቷል:: https://www.youtube.com/watch?v=t3iQJJTX8eQ&t=357s Facebook X Linkedin Pinterest Telegram Whatsapp Email Previous Story በዶክተር አብይ ደብዳቤ ከጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት የተባረሩት አቶ አስመላሽ ወልደ ሥላሴ በኢሕአዴግ ጽሕፈት ቤት በአማካሪነት ተመደቡ Next Story ጠቅላይ ፍርድ ቤት የጀነራል ክንፈ ዳኘው ወንድም አቶ ኢሳያስ ዳኘው ከእስር እንዲፈቱ ወሰነ