June 24, 2017
2 mins read

በኦሮሚያ ክልል ሁለት አሰቃቂ የመኪና አደጋዎች ደረሱ * በሁለት የመኪና አደጋ የ28 ሰዎች ሕይወት ተቀጠፈ

መንግስታዊው የኢትዮጵያ ቴሌቭዥን እንደዘገበው በኦሮሚያ ክልል ዛሬ በደረሱ ሁለት የትራፊክ አደጋዎች የ28 ህይወት አለፈ።

ከድሬዳዋ ወደ አዲስ አበባ 60 መንገደኞችን ይዞ ሲጓዝ የነበረ የህዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ በምዕራብ ሀረርጌ ሂርና ከተማ ሲደርስ ፍሬን አልታዘዝ በማለቱ ነው በአከባቢው ለነበሩ 14 ወንድ እና ስምንት ሴት እግረኞች ሞት ምክንያት የሆነው።

እንደ ኢቢሲ ዘገባ የሰሌዳ ቁ.ኮድ 3-50262 ኢት የሆነው ተሽከርካሪ ቆመው በነበሩ ሶስት ሚኒባስ፣ አራት ባጃጆችና አራት አይሱዙ መኪኖች ላይ የንብረት ጉዳት አድርሷል። የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን የትራፊክ ክትትልና ቁጥጥር ባለሙያ ምክትል ኮማንደር ንጉሴ ግርማ እንደገለጹት በተሽከርካሪው ውስጥ የነበሩት ተሳፋሪዎች ላይ ምንም ጉዳት አልደረሰም። አሽከርካሪው በቁጥጥር ስር ውሎ ምርመራ እየተደረገበት ነው ብለዋል።

በተመሳሳይ ዛሬ ጠዋት 12 ሰዓት ላይ ከደምቢዶሎ ወደ አዲስ አበባ አስክሬን ጭኖ ይጓዝ የነበረ ሃይሩፍ ሚኒባስ በምዕራብ ወለጋ ጉቴ ወረዳ ገባ ሰንበታ ሲደርስ ገደል ውስጥ ገብቶ 6 ተሳፋሪዎች ላይ የሞት አደጋ አድርሷል ያለው ኢቢሲ በአደጋው አንድ አባት ከሁለት ልጆቻቸው ጋር ሂወታቸው አልፏ ል። የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን የትራፊክ ክትትልና ቁጥጥር ባለሙያ ምክትል ኮማንደር ንጉሴ ግርማ ሹፌሩ ካለ እረፍት ለ3 ቀናት ሲያሽከረከር እንደነበረ ገልጸው ፖሊስም በስፋት በማጣራት ላይ ነው ሲል ኢቢሲ ዘገባውን ቋጭቷል::

2 Comments

  1. If you engage driving in Ethiopia’s freeways regularly do it on your own risk. The problem is since Woyane got to power people get the 5th Dereja/5th level driving license to drive big trucks without enough skills to do so just because they bribe or are favored by the officials in Ethiopia. The driver’s license issueing process is not given enough attention since it is a known fact Tigrayans do not have patience to learn they drive cars without enough ability same as they even represent the country in swimming olympic without enough ability . From what i heard tigrayans swimmers and Tigrayan soccer players just runover other ethnicities they find in the swimming pool or in the soccer field . The driver’s run over anyone they find on their way also which is becoming a habit by other ethnicities also who are copying Tigrayans drivers. It is a known fact 99% of especially those that got commercial drivers license during Woyane’s time in Ethiopia got their licenses without having not even half of the knowledge/skill they should have to operate a vehicle whether they are Tigrayans or not people are not tested well. Most people learn how to operate a vehicle as they drive after they got their commercial drivers license which is becoming more and more dangerous as more freeways are being constructed.

    currently in Addis Ababa Ethiopia close to 25% of the vehicles on the road can be labeled as modern vehicles. Out of these mo0dern vehicles in Addis Ababa close to 85% of the modern vehicles are owned by Tigrayans ,also these modern vehicles are responsible for 95% of the pedestrians fatal accidents in Addis Ababa currently.The majority of Woyane Tigrayans rather run over Addis Ababa’s pedestrians rather than risking swerving and maybe damaging their vehicles in the process.

  2. don’t stick evrything on woyane

    we all are corrupted and selfish

    we should consider the life of others than obtaining a license w-out securing the relevant skill

    however, the roads are not properly built comparing to the westeren high way roads

    tanxs

Comments are closed.

Previous Story

የአማራ ብሄርተኝነት ትናንትም ነበር ዛሬም አለ ወደፊትም ይኖራል [ቬሮኒካ መላኩ]

Next Story

ወያኔ የተለያዩ ብሔር ብሔረሰቦችን ማጋጨቱን ተያይዞታል

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop