June 27, 2017
1 min read

ወያኔ የተለያዩ ብሔር ብሔረሰቦችን ማጋጨቱን ተያይዞታል

የወያኔው መሪ ደብረጽዮን በአዲስ በቃኘው ዘረኛ ፖለቲካ መሰረት በሕዝብ መሃል የእርስ በርስ ጭቶችን ማስፋፋት በሚል በሞያሌ ገሬ(ሶማሌ) ና ቦረናዎችን፤ ሀመርን ከኤርቦሬ፤ ቦዴይን ከኮንሶ …ወዘተ ማጋጨቱ በሰፊው ተከስቷል በሚል ወያኔ ላይ ክስ ቀርቧል። በሶማሌዎችና በኦሮሞዎች መሀል ተጭሮ የነበረው ግጭትም የበረደ ቢመስልም ወያኔ ጸረ ኦሮሞ ሴራውን አጠናክሮ መቀጠሉም ተጋልጧል።

የሕዝብን አንድነት ማፍረስ ለወያኔ ህልውና ወሳኝ በመሆኑ ጽንፈኞችን በየአቅጣጫው አሰማርቶ በተለይም አማራና ኦሮሞውን ለማጋጨት በስፋት እየጣረ ያለው ወያኔ አስመሳይ ቡድኖችንም ማቋቋሙም ተጋልጧል።

ምንጭ ፍኖተ ዴሞክራሲ ራድዮ

Previous Story

በኦሮሚያ ክልል ሁለት አሰቃቂ የመኪና አደጋዎች ደረሱ * በሁለት የመኪና አደጋ የ28 ሰዎች ሕይወት ተቀጠፈ

Next Story

በዛሬው እለት ወገራ ላይ ውጊያ አለ

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop