November 15, 2016
1 min read

አሁን የደረሰን ዜና

68845

https://www.youtube.com/watch?v=qZgVkepZRdM

(ዘ-ሐበሻ) በጎንደር የአማራ ገበሬዎች ከሕወሓት ወታደሮች ጋር የሚያደርጉትን ትንቅንቅ ቀጥለዋል:: ትናንት ለሊት ለዛሬ አጥቢያ ታች አርማጭሆ ወረድ ብላ ካለችው ማክሰኞ ገበያ ገበሬዎቹ የሕወሓት ወታደሮችን ለሊቱን በማባረር ከተማዋን ተቆጣጥረዋታል:: ገበሬዎቹም ወታደሮቹን ካባረሩ በኋላ የማክሰኞ ገበያን ነዋሪ ሰብሰበው በትግሉ ዙሪያ እንዳወያዩ ለዘ-ሐበሻ የደረሰው መረጃ አመልክቷል::

 

 

Previous Story

ስለ አማራ መደራጀት [ ክፍል ፩]

Next Story

የፅንፈኝነት አደጋ (ከአንተነህ መርዕድ)

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop