February 19, 2016
1 min read

የወያኔን ባለስልጣናት ለምን የዓለም አቀፉ ፍርድ ቤት መቅረብ እንዳልቻሉና ለምን ማቅረብ እንዳልተቻለ ያሬድ ኃ/ማርያም አስረዱ| ሊያደምጡት የሚገባ

  • “ኢሰመጉ እስካሁን ያወጣቸውን ሪፖርቶች እንኳ ብንመለከት ከ7000 ሰዎች በላይ በወያኔ ተገድለዋል”
  • “ኢትዮጵያ በዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ለመዳኘት ካልፈረሙ ጥቂት የዓለም ሃገራት መካከል አንዷ ናት”
  • “ሰዎች ሲገደሉ ለአንድ ለሁለት ሳምንት ሰልፍ በኢምባሲዎች ደጃፍ ወጥተህ ለአንድ አመት የምትተኛ ከሆነ ለውጥ አይመጣም.. እነርሱም ከቁምነገር አይቆጥሩትም”
  • ኢትዮጵውያን ከዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ፍትህ የሚፈልጉ ከሆነ ማድረግ ስለሚገባቸው ነገሮች ይናገራሉ

የሰብአዊ መብት ተሟጋቹ ያሬድ ሃይለማርያም ከሕብር ራድዮ ዳይሬክተር ጋዜጠኛ ሃብታሙ አሰፋ ጋር ቆይታ አድርጓል:: በተለይ በኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ዙሪያ ከማንም በላይ ፈረንጆቹ ጋር ቅርበት ያለው ያሬድ በርከት ያሉ ጉዳዮችን አንስቷል:: “በኦሮሚያ እስከ 200 ሰዎች ተገድለዋል.. በጋምቤላም እንዲሁ.. እነዚህ የገደሉ የኢህአዴግ ባለስልጣናት በዓለም አቀፍ ደረጃ ሲጠየቁ የመዘዋወር ገደብ ሲደረግባቸው አይስተዋልም:: እነዚህን ባለስልጣናት በዓለም አቀፉ ፍርድ ቤት መጠየቅ አይቻልም ወይ?” ለሚለው ጥያቄ ከሰጠው ምላሽ ይጀምራል.. ያድምጡት::
https://www.youtube.com/watch?v=jkZVjT0_gcs

Previous Story

አረጋዊ በርሔ ይናገራሉ – “ሕወሓት የትግራይ ሪፐብሊክን ለመመሥረት አልተነሳም.. የሻዕቢያ ፍጡርም አይደለም” አሉ

Next Story

ቢቢኤን ሰበር ዜና ልዩ የቪዲዪ ዘገባ | በዛሬው እለት ድምጻችን ይሰማ ባደረገው ሚስጥራዊ ጥሪ በአንዋር መስጅድ የድምጽ ተቃውሞ ተካሄደ

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop