June 26, 2013
1 min read

“ድርጅታዊ ምዝበራ” አክሎግ ቢራራ (ዶር)

የ ዶክቶር አክሎግ መጽሃፍ “ድርጅታዊ ምዝበራ”

“ኢትዮጵያ ድሃ የሆነችው የሚበቃት ሃብት ስለሌላት ሳይሆን አዙሪት የያዘው ፖለቲካና የተንሻፈፈ ፖሊሲ ስለተጣቧት ነው። የ ዶክቶር አክሎግ ቢራራን መጽሃፍ ሳነብ የተማርኩትም ይህንኑ ሃቅ ነው። ችግሮቻችን ሁሉ ዞረው-ዞረው ከ አስተዳደር ብልሹነት ጋር ይያያዛሉ።” አክሎግ ቢራራ (ዶር)

ዶክቶር አክሎግ በዚህ መጽሃፋቸው የ ኢትዮጵያን መሰረታዊ ችግሮች ውልቅልቅ አርገው በማሳየታቸው ብቻ አይደለም የተደመምኩት። ከሁሉ በላይ ከገባንበት አረንቋ እንድንወጣ መንገዱን ለማሳየት በመቻላቸው ነው። ኢትዮጵያዊያን፤ በተለይም፤ ወጣቱ ትውልድ ችግሩን በሚገባ ተረድቶ መፍትሄ እንዲያመጣ ካስፈለገ ይህን መጽሃፍ ደጋግሞ ማንበብ አለበት።

 የ ዶክቶር አክሎግ መጽሃፍ  ሽፋን – “ድርጅታዊ ምዝበራ”

Hearing
Previous Story

ማነዉ ፈሪዉ ተቀዋሚ ወይስ ህወሃት/ ኢህአደግ?

silase menfesawi collahe
Next Story

የሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ ተማሪዎች ተቃውሞ ቀጥሏል

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop